የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sn መዝ. 22
  • ‘ይሖዋ እረኛዬ ነው’

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ‘ይሖዋ እረኛዬ ነው’
  • ለይሖዋ ዘምሩ
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • “ይሖዋ እረኛዬ ነው”
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ይሖዋ እረኛችን ነው
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2005
  • “ይሖዋ እረኛዬ ነው”
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2011
  • ትምህርት 3
    መጽሐፍ ቅዱስ መማሪያዬ
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ዘምሩ
sn መዝ. 22

መዝሙር 22

‘ይሖዋ እረኛዬ ነው’

በወረቀት የሚታተመው

(መዝሙር 23)

1. ይሖዋ እረኛዬ ነው፤

ለምን ብዬ ’ፈራለሁ?

ለበጎቹ ከልብ ያስባል፤

መንጋውን ይጠብቃል።

ወደ ’ረፍት ወንዝ ይወስደኛል፤

ነፍሴንም ያድሳታል።

በጽድቅም መንገድ ይመራኛል፣

ስለ ታላቅ ስሙ ሲል።

በጽድቅም መንገድ ይመራኛል፣

ስለ ታላቅ ስሙ ሲል።

2. አልፈራም፣ አልሸበርም፤

በጨለማ ብጓዝም።

እረኛዬ አይለየኝም፤

ያነቃኛል በትሩም።

ራሴን በዘይት ያብሳል፤

ጽዋዬንም ይሞላል።

ታማኝ ፍቅሩ ይከተለኛል፤

በቤቱም ያኖረኛል።

ታማኝ ፍቅሩ ይከተለኛል፤

በቤቱም ያኖረኛል።

3. እረኛዬ አፍቃሪ ነው፤

በደስታ ላወድሰው።

የሱን ደግነት፣ አሳቢነት፣

አውጃለሁ በቅንዓት።

ታማኝ በመሆን ለቃሉ፣

አልወጣም ከመንገዱ።

እሱን ማገልገሌ ክብር ነው፤

ዕድሜ ልኬን ’ማልረሳው።

እሱን ማገልገሌ ክብር ነው፤

ዕድሜ ልኬን ’ማልረሳው።

(በተጨማሪም መዝ. 28:9⁠ን እና መዝ. 80:1⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ