የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sjj መዝ. 4
  • “ይሖዋ እረኛዬ ነው”

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • “ይሖዋ እረኛዬ ነው”
  • ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ‘ይሖዋ እረኛዬ ነው’
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • የይሖዋ ታማኝ ፍቅር ምን ጥቅም ያስገኝልሃል?
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2021
  • ምንጊዜም ታማኝ መሆን
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • ይሖዋ እረኛችን ነው
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2005
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
sjj መዝ. 4

መዝሙር 4

“ይሖዋ እረኛዬ ነው”

በወረቀት የሚታተመው

(መዝሙር 23)

  1. 1. ይሖዋ እረኛዬ ነው፤

    እሱን ነው ’ምከተለው።

    የልቤን መሻት በደንብ ያውቃል፤

    ፍላጎቴን ያሟላል።

    ወደ ’ረፍት ወንዝ ይወስደኛል፤

    ነፍሴንም ያድሳታል።

    እሱ ነው በፍቅሩ የሚመራኝ፣

    ሰላም፣ ’ረፍት የሚሰጠኝ።

    እሱ ነው በፍቅሩ ’ሚመራኝ፣

    ሰላም፣ ’ረፍት የሚሰጠኝ።

  2. 2. መንፈስ ያድሳል ት’ዛዝህ፤

    ሰላም ይሰጣል ሕግህ፤

    ለስምህ ስትል አ’ተወኝም፤

    እንድባዝን አትፈቅድም።

    በጨለማ ውስጥ ብጓዝም

    ይመራኛል በትርህ።

    አልፈራም አንተ ’ስካለህ ከጎኔ፤

    አምላኬ ነህ ወዳጄ።

    አልፈራም እስካለህ ከጎኔ፤

    አምላኬ ነህ ወዳጄ።

  3. 3. እረኛዬ ይሖዋ ሆይ፣

    ምራኝ ልከተል አንተን።

    እረፍት፣ ብርታት የምትሰጠኝ

    አንተ ነህ የምትመራኝ።

    ዘላለማዊ አምላክ ነህ

    የምተማመንብህ።

    በፍቅርህ እንድኖር ነው ጸሎቴ፤

    እስካለሁ በሕይወቴ።

    በፍቅርህ ’ንድኖር ነው ጸሎቴ፤

    እስካለሁ በሕይወቴ።

(በተጨማሪም መዝ. 28:9⁠ን እና 80:1⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ