የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sn መዝ. 27
  • ከይሖዋ ጎን ቁም!

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ከይሖዋ ጎን ቁም!
  • ለይሖዋ ዘምሩ
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ከይሖዋ ጎን ቁም!
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ፈቃድህን ማድረግ ያስደስተኛል
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ራሳችንን ለአምላክ ወስነናል!
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ስብከታችን ሰው ያድናል
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ዘምሩ
sn መዝ. 27

መዝሙር 27

ከይሖዋ ጎን ቁም!

በወረቀት የሚታተመው

(ዘፀአት 32:26)

1. ግራ ገብቶን ነበር እጅግ አዝነን፣

በሐሰት ትምህርቶች ተተብትበን፤

ስለ አምላክ መንግሥት ስንሰማ ግን፣

ፈነደቀ ልባችን።

(አዝማች)

ከይሖዋ ጎን ቁም፤

ተደሰት በሱም።

አይጥልህም አምላክ፤

ሂድ በሱ ብርሃን።

የሰላም ምሥራች፣

አብስር ለሰዎች።

ይስፋፋ መንግሥቱ፤

ይታይ እድገቱ።

2. እናገለግላለን አምላክን፤

እውነትን በደስታ እንሰብካለን፤

እንርዳቸው ወንድሞቻችንን፣

እንዲያወድሱ ስሙን።

(አዝማች)

ከይሖዋ ጎን ቁም፤

ተደሰት በሱም።

አይጥልህም አምላክ፤

ሂድ በሱ ብርሃን።

የሰላም ምሥራች፣

አብስር ለሰዎች።

ይስፋፋ መንግሥቱ፤

ይታይ እድገቱ።

3. አንፈራም የሰይጣንን ጥቃት።

በአምላክ ላይ አለን ሙሉ እምነት።

ብዙ ቢሆኑም ጠላቶቻችን፣

ይሖዋ ነው ኃይላችን።

(አዝማች)

ከይሖዋ ጎን ቁም፤

ተደሰት በሱም።

አይጥልህም አምላክ፤

ሂድ በሱ ብርሃን።

የሰላም ምሥራች፣

አብስር ለሰዎች።

ይስፋፋ መንግሥቱ፤

ይታይ እድገቱ።

(በተጨማሪም መዝ. 94:14⁠ን፣ ምሳሌ 3:5, 6⁠ን እና ዕብ. 13:5⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ