የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sn መዝ. 100
  • የይሖዋ ሠራዊት ነን!

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የይሖዋ ሠራዊት ነን!
  • ለይሖዋ ዘምሩ
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • የይሖዋ ሠራዊት ነን!
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ነቅተን በተስፋ እንጠብቃለን
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
ለይሖዋ ዘምሩ
sn መዝ. 100

መዝሙር 100

የይሖዋ ሠራዊት ነን!

በወረቀት የሚታተመው

(ኢዩኤል 2:7)

1. ነን የአምላክ ሠራዊት፣

ነፃ የወጣን።

በ’የሱስ ’ሚመራውን

መንግሥት እንሰብካለን።

እንገፋለን ወደፊት፣

በታማኝነት።

አለን ጽኑ አቋም፤

ቅንጣት አንፈራም።

(አዝማች)

ነን የአምላክ ሠራዊት፣

ከ’የሱስ ጋር አንድ፤

መግዛት መጀመሩን

በደስታ ’ናውጅ።

2. ነን የአምላክ አገልጋይ፣

እንፈልጋለን

የባዘኑ በጎችን፤

’ሚያለቅሱ፣ ’ሚያዝኑትን።

እንርዳቸው ቅኖችን

ሳንሰለች ሄደን።

እንጋብዛቸው ሁሌ፣

ወደ ጉባኤ።

(አዝማች)

ነን የአምላክ ሠራዊት፣

ከ’የሱስ ጋር አንድ፤

መግዛት መጀመሩን

በደስታ ’ናውጅ

3. ይህ ያምላክ ሠራዊት ነው፤

’የሱስ ’ሚመራው።

የጦር ትጥቁን ያሟላ፤

’ማይል ወደኋላ።

ግን ቆመን በተጠንቀቅ

ሁሌም እንጠብቅ፤

በአስቸጋሪ ወቅት፣

እንጽና በ’ውነት።

(አዝማች)

ነን የአምላክ ሠራዊት፣

ከ’የሱስ ጋር አንድ፤

መግዛት መጀመሩን

በደስታ ’ናውጅ

(በተጨማሪም ኤፌ. 6:11, 14⁠ን፣ ፊልጵ. 1:7⁠ን እና ፊል. 2⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ