የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sjj መዝ. 71
  • የይሖዋ ሠራዊት ነን!

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የይሖዋ ሠራዊት ነን!
  • ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • የይሖዋ ሠራዊት ነን!
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • ነቅተን በተስፋ እንጠብቃለን
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ኃይላችን፣ ተስፋችን፣ ትምክህታችን
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ኃይላችን፣ ተስፋችን፣ ትምክህታችን
    ለይሖዋ ዘምሩ—አዲስ መዝሙሮች
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
sjj መዝ. 71

መዝሙር 71

የይሖዋ ሠራዊት ነን!

በወረቀት የሚታተመው

(ኤፌሶን 6:11-14)

  1. 1. የአምላክ ሠራዊት ነን፤

    ’የሱስ ’ሚመራን።

    ሰይጣን ቢቃወመንም

    ፍርሃት አይሰማንም።

    እንገፋለን ወደፊት፣

    በታማኝነት።

    አለን ጽኑ አቋም፤

    ቅንጣት አንፈራም።

    (አዝማች)

    የአምላክ ሠራዊት ነን፣

    ከ’የሱስ ጋር አንድ፤

    መግዛት መጀመሩን

    በደስታ ’ናውጅ።

  2. 2. ያምላክ አገልጋዮች ነን፤

    እንፈልጋለን

    የባዘኑ በጎችን፤

    ’ሚያለቅሱ፣ ’ሚያዝኑትን።

    እንርዳቸው ቅኖችን

    ሳንሰለች ሄደን።

    እንጋብዛቸው ሁሌ፣

    ወደ ጉባኤ።

    (አዝማች)

    የአምላክ ሠራዊት ነን፣

    ከ’የሱስ ጋር አንድ፤

    መግዛት መጀመሩን

    በደስታ ’ናውጅ።

  3. 3. የአምላክ ሠራዊት ነን፤

    እንዘምታለን

    ትጥቃችንን አሟልተን፣

    ቦታችንን ይዘን።

    ቆራጥ አቋም ይኑረን፤

    ጥንቁቆች እንሁን።

    በአስቸጋሪም ወቅት፣

    እንጽና በ’ውነት።

    (አዝማች)

    የአምላክ ሠራዊት ነን፣

    ከ’የሱስ ጋር አንድ፤

    መግዛት መጀመሩን

    በደስታ ’ናውጅ።

(በተጨማሪም ፊልጵ. 1:7⁠ን እና ፊልሞና 2⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ