የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • snnw መዝ. 152
  • ኃይላችን፣ ተስፋችን፣ ትምክህታችን

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ኃይላችን፣ ተስፋችን፣ ትምክህታችን
  • ለይሖዋ ዘምሩ—አዲስ መዝሙሮች
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ኃይላችን፣ ተስፋችን፣ ትምክህታችን
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ስምህ ይሖዋ ነው
    ለይሖዋ ዘምሩ—አዲስ መዝሙሮች
  • ልዩ ንብረት
    ለይሖዋ ዘምሩ—አዲስ መዝሙሮች
  • ምን ይሰማሃል?
    ለይሖዋ ዘምሩ—አዲስ መዝሙሮች
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ዘምሩ—አዲስ መዝሙሮች
snnw መዝ. 152

መዝሙር 152

ኃይላችን፣ ተስፋችን፣ ትምክህታችን

በወረቀት የሚታተመው

(ምሳሌ 14:26)

  1. ይሖዋ ሆይ፣ ተስፋ ሰጠኸን፤

    ከፍ አ’ርገን ’ምናየው።

    ወደር የሌለው ተስፋ ነው፤

    ዓለም ሁሉ ይስማው።

    ሆኖም የሕይወት ውጣ ውረድ

    አንዳንዴ ይከብደናል፤

    የሰጠኸን ብሩህ ተስፋም

    ይጨልምብናል።

    (አዝማች)

    ኃይላችን፣ ተስፋችን፣

    ትምክ’ታችን ነህ።

    ሁሌም ትደግፈናለህ።

    ቃልህን ስንሰብክ

    ልበ ሙሉ ነን፤

    መታመኛችን አንተ ነህ።

  2. አምላክ ሆይ፣ ችግር ሲያጋጥመን

    እንዳንረሳ እርዳን፤

    ከጎናችን እንደምትሆን፣

    እንደምታጽናናን።

    ይህን ስናስብ ደስ ይለናል፤

    ኃይላችን ይታደሳል።

    ስለ ስምህ ለመናገር

    ድፍረት ይኖረናል።

    (አዝማች)

    ኃይላችን፣ ተስፋችን፣

    ትምክ’ታችን ነህ።

    ሁሌም ትደግፈናለህ።

    ቃልህን ስንሰብክ

    ልበ ሙሉ ነን፤

    መታመኛችን አንተ ነህ።

(በተጨማሪም መዝ. 72:13, 14⁠ን፣ ምሳሌ 3:5, 6, 26⁠ን እና ኤር. 17:7⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ