የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • snnw መዝ. 147
  • ልዩ ንብረት

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ልዩ ንብረት
  • ለይሖዋ ዘምሩ—አዲስ መዝሙሮች
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ልዩ ንብረት
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ስምህ ይሖዋ ነው
    ለይሖዋ ዘምሩ—አዲስ መዝሙሮች
  • ምን ይሰማሃል?
    ለይሖዋ ዘምሩ—አዲስ መዝሙሮች
  • ኃይላችን፣ ተስፋችን፣ ትምክህታችን
    ለይሖዋ ዘምሩ—አዲስ መዝሙሮች
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ዘምሩ—አዲስ መዝሙሮች
snnw መዝ. 147

መዝሙር 147

ልዩ ንብረት

በወረቀት የሚታተመው

(1 ጴጥሮስ 2:9)

  1. አምላክ አዲስ ፍጥረቱን፣

    የተቀቡ ልጆቹን፣

    ከሰው መሃል ዋጃቸው፤

    ሞገሱን ሰጣቸው።

    (አዝማች)

    ለስምህ ’ሚሆን ሕዝብ፣

    ልዩ ንብረትህ ናቸው።

    ’ሚወዱህ፣ ’ሚያከብሩህ፤

    ዝናህን ’ሚያውጁ አንድ ሆነው።

  2. ቅዱስ ብሔር ሆነዋል፤

    የ’ውነትን ቃል ይዘዋል።

    የሱን ብርሃን እንዲያዩ

    አምላክ ጠርቷቸዋል።

    (አዝማች)

    ለስምህ ’ሚሆን ሕዝብ፣

    ልዩ ንብረትህ ናቸው።

    ’ሚወዱህ፣ ’ሚያከብሩህ፤

    ዝናህን ’ሚያውጁ አንድ ሆነው።

  3. ምሥራቹን በመስበክ

    ሌሎች በጎችን ጠሩ።

    ታማኝ ናቸው ለበጉ፣

    ት’ዛዙን ’ሚያከብሩ።

    (አዝማች)

    ለስምህ ’ሚሆን ሕዝብ፣

    ልዩ ንብረትህ ናቸው።

    ’ሚወዱህ፣ ’ሚያከብሩህ፤

    ዝናህን ’ሚያውጁ አንድ ሆነው።

(በተጨማሪም ኢሳ. 43:20ለ, 21ን፣ ሚል. 3:17ን እና ቆላ. 1:13ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ