የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • snnw መዝ. 139
  • ጸንተው እንዲቆሙ አስተምሯቸው

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ጸንተው እንዲቆሙ አስተምሯቸው
  • ለይሖዋ ዘምሩ—አዲስ መዝሙሮች
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ጸንተው እንዲቆሙ አስተምሯቸው
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • መንገዳችንን የተቃና ማድረግ
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • የአቅኚ ሕይወት
    ለይሖዋ ዘምሩ—አዲስ መዝሙሮች
  • ሕይወት ተአምር ነው
    ለይሖዋ ዘምሩ
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ዘምሩ—አዲስ መዝሙሮች
snnw መዝ. 139

መዝሙር 139

ጸንተው እንዲቆሙ አስተምሯቸው

በወረቀት የሚታተመው

(ማቴዎስ 28:19, 20)

  1. ደስ ይላል፣ ማስተማር ቅኖችን

    ማየት እድገታቸውን፤

    እውነትም ሲሆን የራሳቸው፣

    ይሖዋ ሲመራቸው።

    (አዝማች)

    ይሖዋ ሆይ፣ ስማን ’ባክህ፤

    አይለያቸው ጥበቃህ።

    በ’የሱስ ስም ተለመነን፤ ምኞታችን

    በርትተው ማየት ነው፣ ጸንተው።

  2. ስንጸልይ ነበር በየ’ለቱ፤

    ፈተናን እንዲወጡ።

    አስተማርን፣ ረዳን ጊዜ ሰጥተን፤

    እነሱም በረቱልን።

    (አዝማች)

    ይሖዋ ሆይ፣ ስማን ’ባክህ፤

    አይለያቸው ጥበቃህ።

    በ’የሱስ ስም ተለመነን፤ ምኞታችን

    በርትተው ማየት ነው፣ ጸንተው።

  3. ይመኩ ባምላክና ልጁ፤

    ይሁኑ ልበ ሙሉ።

    ታዛዦች ከሆኑ፣ ከጸኑ፤

    ለሕይወት ይበቃሉ።

    (አዝማች)

    ይሖዋ ሆይ፣ ስማን ’ባክህ፤

    አይለያቸው ጥበቃህ።

    በ’የሱስ ስም ተለመነን፤ ምኞታችን

    በርትተው ማየት ነው፣ ጸንተው።

(በተጨማሪም ሉቃስ 6:48⁠ን፣ ሥራ 5:42⁠ን እና ፊልጵ. 4:1⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ