የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • snnw መዝ. 144
  • ስብከታችን ሰው ያድናል

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ስብከታችን ሰው ያድናል
  • ለይሖዋ ዘምሩ—አዲስ መዝሙሮች
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ስብከታችን ሰው ያድናል
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ስማ፣ ታዘዝ፤ ትባረካለህ
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • ስማ፣ ታዘዝ፤ ትባረካለህ
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ልዩ ንብረት
    ለይሖዋ ዘምሩ—አዲስ መዝሙሮች
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ዘምሩ—አዲስ መዝሙሮች
snnw መዝ. 144

መዝሙር 144

ስብከታችን ሰው ያድናል

በወረቀት የሚታተመው

(ሕዝቅኤል 3:17-19)

  1. ባምላክ የበጎ ፈቃድ ዓመት

    ነው ’ምንኖረው፤

    ሰዎች ይወቁ፣ ያምላክ ቁጣ

    ቀን ቅርብ ነው።

    (አዝማች)

    ስብከታችን ሰው ያድናል፤

    ለኛም መዳን ያስገኛል።

    ከታዘዙ ይድናሉ፤

    ስለዚህ ’ንስበክ ለሁሉ፤

    ለሁሉ።

  2. በመላው ዓለም የምንሰብከው

    መል’ክት አለን፤

    ሰዎችን ካምላክ ጋር

    ታረቁ እንላለን።

    (አዝማች)

    ስብከታችን ሰው ያድናል፤

    ለኛም መዳን ያስገኛል።

    ከታዘዙ ይድናሉ፤

    ስለዚህ ’ንስበክ ለሁሉ፤

    ለሁሉ።

    (መሸጋገሪያ)

    አፋጣኝ፣ አስቸኳይ ነው፤

    ሰምተው፣ ታዘው፣ መትረፋቸው።

    በነፃ ’ናስተምራቸው፤

    የሕይወት ውኃ ’ንስጣቸው።

    (አዝማች)

    ስብከታችን ሰው ያድናል፤

    ለኛም መዳን ያስገኛል።

    ከታዘዙ ይድናሉ፤

    ስለዚህ ’ንስበክ ለሁሉ፤

    ለሁሉ።

(በተጨማሪም 2 ዜና 36:15ን፣ ኢሳ. 61:2ን፣ ሕዝ. 33:6ን እና 2 ተሰ. 1:8ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ