የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • lfb ገጽ 22-23
  • የክፍል 3 ማስተዋወቂያ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የክፍል 3 ማስተዋወቂያ
  • ከመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮች ምን ትማራለህ?
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ይሖዋ “ወዳጄ” በማለት ጠርቶታል
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2016
  • የይሖዋ ወዳጅ መሆን ትችላለህ
    ለዘላለም በደስታ ኑር!—አሳታፊ የመጽሐፍ ቅዱስ መማሪያ
  • አብርሃም ማን ነበር?
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2012
  • አብርሃም—አፍቃሪ ሰው
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2012
ለተጨማሪ መረጃ
ከመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮች ምን ትማራለህ?
lfb ገጽ 22-23
አብርሃም ለልጁ ለይስሐቅ ስለ ከዋክብት ሲነግረው

የክፍል 3 ማስተዋወቂያ

መጽሐፍ ቅዱስ ከጥፋት ውኃው በኋላ ባሉት ዓመታት ውስጥ ይሖዋን ያገለግሉ የነበሩ ጥቂት ሰዎችን ይጠቅሳል። ከእነዚህ ሰዎች መካከል የይሖዋ ወዳጅ ተብሎ የተጠራው አብርሃም ይገኝበታል። አብርሃም የይሖዋ ወዳጅ የተባለው ለምንድን ነው? ወላጅ ከሆንክ ልጅህን ይሖዋ በግለሰብ ደረጃ እንደሚያስብለትና ሊረዳው እንደሚፈልግ እንዲገነዘብ እርዳው። ልክ እንደ አብርሃም፣ እንደ ሎጥና እንደ ያዕቆብ ሁሉ እኛም ይሖዋ እንዲረዳን በነፃነት ልንጠይቀው እንችላለን። ይሖዋ ቃል የገባውን ነገር በሙሉ እንደሚፈጽም እርግጠኛ መሆን እንችላለን።

ዋና ዋናዎቹ ትምህርቶች

  • ይሖዋ እንድታደርግ የሚፈልገው ነገር ቀላልም ይሁን ከባድ ምንጊዜም ለመታዘዝ ጥረት አድርግ

  • ከአምላክ ጋር የመሠረትነው ወዳጅነት ከምንም ነገር በላይ ውድ ዋጋ አለው

  • ይሖዋ ሌሎችን ይቅር እንድንልና ጊዜ ሳናጠፋ ሰላም እንድንፈጥር ይፈልጋል

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ