የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • lfb ገጽ 38-39
  • የክፍል 4 ማስተዋወቂያ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የክፍል 4 ማስተዋወቂያ
  • ከመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮች ምን ትማራለህ?
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • የክፍል 11 ማስተዋወቂያ
    ከመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮች ምን ትማራለህ?
  • ቤተሰቡን ጠብቋል፣ ተንከባክቧል፣ ኃላፊነቱን ተወጥቷል
    በእምነታቸው ምሰሏቸው
  • “የምድር ሁሉ ዳኛ” ምንጊዜም ትክክል የሆነውን ነገር ያደርጋል
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2017
  • ቤተሰቡን ጠብቋል፣ ተንከባክቧል፣ ኃላፊነቱን ተወጥቷል
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2012
ለተጨማሪ መረጃ
ከመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮች ምን ትማራለህ?
lfb ገጽ 38-39
ሙሴና እስራኤላውያን ቀይ ባሕር ሲከፈል ሲያዩ

የክፍል 4 ማስተዋወቂያ

በዚህ ክፍል ላይ የዮሴፍን፣ የኢዮብን፣ የሙሴንና የእስራኤላውያንን ታሪክ እንመለከታለን። ዲያብሎስ በእነዚህ ሰዎች ላይ ብዙ መከራ አድርሶባቸዋል። አንዳንዶቹ የፍትሕ መጓደል ደርሶባቸዋል፣ ታስረዋል፣ ባሪያ ሆነዋል እንዲሁም የሚወዱትን ሰው በሞት አጥተዋል። ሆኖም ይሖዋ በተለያየ መንገድ ጠብቋቸዋል። ወላጅ ከሆንክ፣ ልጅህ እነዚህ የይሖዋ አገልጋዮች ያጋጠማቸውን መከራ በመቋቋም እምነታቸውን ጠብቀው መኖር የቻሉት እንዴት እንደሆነ እንዲገነዘብ እርዳው።

ይሖዋ አሥሩን መቅሰፍቶች በመጠቀም ከግብፅ አማልክት ይበልጥ ኃያል መሆኑን አሳይቷል። በጥንት ዘመን ይሖዋ ሕዝቦቹን የጠበቀው እንዴት እንደሆነና አሁንም ሕዝቦቹን የሚጠብቀው እንዴት እንደሆነ ጎላ አድርገህ ግለጽ።

ዋና ዋናዎቹ ትምህርቶች

  • ዮሴፍ ይሖዋን ይወድ ስለነበር የፆታ ብልግና ለመፈጸም ፈቃደኛ አልሆነም

  • ኢዮብ የደረሰበት ከባድ መከራ ከይሖዋ ጋር ያለውን ወዳጅነት እንዲያበላሽበት አልፈቀደም

  • ሙሴ የትም ይሁን የት የአምላክ አገልጋይ መሆኑን አልረሳም

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ