የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • lfb ገጽ 160-161
  • የክፍል 11 ማስተዋወቂያ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የክፍል 11 ማስተዋወቂያ
  • ከመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮች ምን ትማራለህ?
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • የክፍል 13 ማስተዋወቂያ
    ከመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮች ምን ትማራለህ?
  • የክፍል 4 ማስተዋወቂያ
    ከመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮች ምን ትማራለህ?
  • ኢየሱስ ክርስቶስ ማን ነው?
    መጽሐፍ ቅዱስ ምን ያስተምረናል?
  • የክፍል 12 ማስተዋወቂያ
    ከመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮች ምን ትማራለህ?
ለተጨማሪ መረጃ
ከመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮች ምን ትማራለህ?
lfb ገጽ 160-161
ዮሴፍ ኢየሱስን የአናጺነት ሙያ ሲያስተምረው፤ ማርያም፣ የኢየሱስ ታናናሽ ወንድሞችና እህቱ

የክፍል 11 ማስተዋወቂያ

ይህ ክፍል ከክርስቲያን ግሪክኛ ቅዱሳን መጻሕፍት ጋር ያስተዋውቀናል። ኢየሱስ በአንዲት ትንሽ ከተማ ውስጥ ይኖር በነበረ ድሃ ቤተሰብ ውስጥ ተወለደ። ኢየሱስ አናጺ ከሆነው አባቱ ጋር ይሠራ ነበር። የሰውን ዘር የሚያድነው እሱ ነው። ይሖዋ ኢየሱስን የአምላክ መንግሥት ንጉሥ እንዲሆን መርጦታል። ወላጅ ከሆንክ፣ ይሖዋ ኢየሱስ የሚወለድበትን ቤተሰብ በጥንቃቄ የመረጠው እንዴት እንደሆነ ልጅህ እንዲያስተውል እርዳው፤ ይህን ያደረገው ኢየሱስ በጥሩ ሁኔታ እንዲያድግ አስቦ ነው። ከዚህም ሌላ ሄሮድስ ኢየሱስን እንዳይገድለው ይሖዋ የጠበቀው እንዴት እንደሆነና የይሖዋን ዓላማ ሊያከሽፍ የሚችል ምንም ነገር እንደሌለ አስረዳው። ይሖዋ ለኢየሱስ መንገድ እንዲጠርግለት ዮሐንስን ልኮታል። ኢየሱስ ከትንሽነቱ ጀምሮ ጥበብ የተንጸባረቀባቸውን የይሖዋን መመሪያዎች እንደሚወድ ያሳየው እንዴት እንደሆነም ጎላ አድርገህ ግለጽ።

ዋና ዋናዎቹ ትምህርቶች

  • ምንጊዜም ለይሖዋ ዝግጅቶች ታማኝ ሁን

  • የአምላክ ልጅ የሆነው ኢየሱስ ሰው ሆኖ በምድር ላይ ለመወለድ ፈቃደኛ ሆኗል

  • መጥምቁ ዮሐንስ ሰዎች መሲሑን ተዘጋጅተው እንዲጠብቁ ረድቷል

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ