የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • lfb ገጽ 202-203
  • የክፍል 13 ማስተዋወቂያ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የክፍል 13 ማስተዋወቂያ
  • ከመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮች ምን ትማራለህ?
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • የክፍል 11 ማስተዋወቂያ
    ከመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮች ምን ትማራለህ?
  • የክፍል 12 ማስተዋወቂያ
    ከመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮች ምን ትማራለህ?
  • የክፍል 3 ማስተዋወቂያ
    ከመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮች ምን ትማራለህ?
  • የክፍል 1 ማስተዋወቂያ
    ከመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮች ምን ትማራለህ?
ለተጨማሪ መረጃ
ከመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮች ምን ትማራለህ?
lfb ገጽ 202-203
ኢየሱስ የሐዋርያቱን እግር ሲያጥብ

የክፍል 13 ማስተዋወቂያ

ኢየሱስ ወደ ምድር የመጣው ኃጢአተኛ ለሆኑ የሰው ልጆች ሕይወቱን ለመስጠት ነው። እስከ ሞት ድረስ ለይሖዋ ታማኝ በመሆን ዓለምን አሸንፏል። ይሖዋም ለልጁ ታማኝ በመሆን ከሞት አስነስቶታል። ኢየሱስ እስከ ዕለተ ሞቱ በትሕትና ሌሎችን አገልግሏል፤ እንዲሁም ስህተት ሲሠሩ ይቅር ብሏቸዋል። ኢየሱስ ከሞት ከተነሳ በኋላ ለደቀ መዛሙርቱ ታየ። ከዚያም የሰጣቸውን አስፈላጊ ሥራ እንዴት መሥራት እንዳለባቸው ገለጸላቸው። ወላጅ ከሆንክ፣ ልጅህ በዚህ ሥራ የመካፈል መብት እንዳለን እንዲገነዘብ እርዳው።

ዋና ዋናዎቹ ትምህርቶች

  • ይሖዋ ሊፈታው የማይችለው ችግር የለም

  • ኢየሱስ እንዳደረገው ሌሎችን ለማገልገልና ለመርዳት ፈቃደኛ ሁን

  • እውነተኛ ክርስቲያኖች እርስ በርስ ባላቸው ፍቅር ተለይተው ይታወቃሉ

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ