የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • lfb ገጽ 174-175
  • የክፍል 12 ማስተዋወቂያ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የክፍል 12 ማስተዋወቂያ
  • ከመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮች ምን ትማራለህ?
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • አምላክ ስለሚሰማቸው ጸሎቶች
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2009
  • ‘ጌታ ሆይ እንጸልይ ዘንድ አስተምረን’
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2004
  • የአምላክን መንግሥት በተመለከተ እውነቱ ምንድን ነው?
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (ለሕዝብ የሚሰራጭ)—2020
  • መጸለይ ያለብን ወደ ኢየሱስ ነው?
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2015
ለተጨማሪ መረጃ
ከመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮች ምን ትማራለህ?
lfb ገጽ 174-175
ኢየሱስ ትላልቅ ሰዎችንና ልጆችን ሲያስተምር

የክፍል 12 ማስተዋወቂያ

ኢየሱስ ለሰዎች ስለ መንግሥተ ሰማያት አስተምሯል። እንዲሁም የአምላክ ስም እንዲቀደስ፣ መንግሥቱ እንዲመጣና ፈቃዱ በምድር ላይ እንዲፈጸም እንዲጸልዩ አስተምሯቸዋል። ወላጅ ከሆንክ ልጅህ ይህ ጸሎት ለእኛ ምን ትርጉም እንዳለው እንዲገነዘብ እርዳው። ኢየሱስ በሰይጣን ፈተና ተሸንፎ ታማኝነቱን አላጓደለም። ከጊዜ በኋላ ሐዋርያቱን መረጠ፤ እነሱም የአምላክ መንግሥት የመጀመሪያ አባላት ከመሆናቸውም ሌላ በመንግሥቱ ውስጥ ትልቅ ሚና ይጫወታሉ። ኢየሱስ ለእውነተኛው አምልኮ ከፍተኛ ቅንዓት አሳይቷል። ሰዎችን የመርዳት ፍላጎት ስለነበረው የታመሙትን ፈውሷል፤ የተራቡትን መግቧል፤ እንዲሁም የሞቱትን አስነስቷል። እነዚህን ተአምራት በመፈጸም የአምላክ መንግሥት ለሰው ልጆች ምን በረከት እንደሚያመጣ አሳይቷል።

ዋና ዋናዎቹ ትምህርቶች

  • ኢየሱስ ለተከታዮቹ ስለ መንግሥቱ የመስበክና ደቀ መዛሙርት የማድረግ ሥራ ሰጥቷቸዋል

  • ስለ ራስህ ጉዳይ ከመጸለይህ በፊት ከይሖዋ ጋር ስለተያያዙ ጉዳዮች ጸልይ

  • ከልብህ ይቅር በል፤ እንዲሁም ሰዎች እንዲያደርጉልህ የምትፈልገውን ነገር አድርግላቸው

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ