የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • lfb ገጽ 122-123
  • የክፍል 9 ማስተዋወቂያ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የክፍል 9 ማስተዋወቂያ
  • ከመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮች ምን ትማራለህ?
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ዮዳሄ ያሳየው ድፍረት
    ከመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮች ምን ትማራለህ?
  • ኢዮአስ መጥፎ ጓደኝነት በመመሥረቱ ይሖዋን ተወ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2009
  • የመርዳት ፍላጎት ነበራት
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2008
  • የሠራዊቱ አለቃና ትንሿ ልጅ
    ከመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮች ምን ትማራለህ?
ለተጨማሪ መረጃ
ከመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮች ምን ትማራለህ?
lfb ገጽ 122-123
አንዲት እስራኤላዊት ልጅ የንዕማንን ሚስት ስታነጋግር

የክፍል 9 ማስተዋወቂያ

በዚህ ክፍል ውስጥ በይሖዋ ላይ አስደናቂ እምነት ስላሳዩ ወጣቶች፣ ነቢያትና ነገሥታት እንማራለን። ሶርያ ውስጥ የምትኖር አንዲት ትንሽ እስራኤላዊት ልጅ የይሖዋ ነቢይ ንዕማንን እንደሚያድነው እምነት ነበራት። ነቢዩ ኤልሳዕ፣ ይሖዋ ከጠላት ሠራዊት እንደሚያድነው ሙሉ እምነት ነበረው። ሊቀ ካህናቱ ዮዳሄ ሕፃኑን ኢዮዓስን ክፉ ከሆነችው ከአያቱ ከጎቶልያ እጅ ለማዳን ሕይወቱን አደጋ ላይ ጥሏል። ንጉሥ ሕዝቅያስ ይሖዋ ኢየሩሳሌምን ከጠላት እንደሚታደጋት ስለተማመነ አሦራውያንን ፈርቶ እጅ አልሰጠም። ንጉሥ ኢዮስያስ ጣዖት አምልኮን አስወገደ፤ ቤተ መቅደሱን አደሰ፤ እንዲሁም ሕዝቡ ወደ እውነተኛው አምልኮ እንዲመለስ አደረገ።

ዋና ዋናዎቹ ትምህርቶች

  • ትንሽ ልጅ ብትሆንም እንኳ ስለ ይሖዋ መመሥከር ትችላለህ

  • ይሖዋ ትክክል የሆነውን ነገር እስካደረግን ድረስ ከጎናችን እንደሚሆን ቃል ገብቶልናል

  • ልክ እንደ ዮናስ የይሖዋን መመሪያ መታዘዝ ምን ያህል አስፈላጊ እንደሆነ እንዲሁም አንዳንድ ነገሮች አንተ ባሰብከው መንገድ ባይፈጸሙ ማጉረምረም እንደሌለብህ ተማር

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ