የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sjj መዝ. 30
  • አባቴ፣ አምላኬና ወዳጄ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • አባቴ፣ አምላኬና ወዳጄ
  • ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • አባቴ፣ አምላኬና ወዳጄ
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • ስምህ ይሖዋ ነው
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ጸንተው እንዲቆሙ አስተምሯቸው
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ጸንተው እንዲቆሙ አስተምሯቸው
    ለይሖዋ ዘምሩ—አዲስ መዝሙሮች
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
sjj መዝ. 30

መዝሙር 30

አባቴ፣ አምላኬና ወዳጄ

በወረቀት የሚታተመው

(ዕብራውያን 6:10)

  1. 1. ችግር፣ መከራ ሞልቶት

    ሕይወት ከባድ ቢሆንብኝም፣

    መኖሬ ዋጋ ’ንዳለው

    አልጠራጠርም።

    (አዝማች)

    ጻድቅ የሆነው አምላክ

    መቼም ቢሆን ፍቅሬን አይረሳም።

    ብቻዬን አይደለሁም፤

    ካጠገቤ አለ ሁሌም።

    እሱ ጠባቂዬ ነው፤

    ይንከባከበኛል ምንጊዜም።

    አባቴና አምላኬ ነው፤

    ወዳጄም ነው።

  2. 2. ወጣትነቴ አልፎ፣

    የጭንቀት ዘመን መጥቶብኛል።

    ቢሆንም በ’ምነት ዓይኔ

    ተስፋው ይታየኛል።

    (አዝማች)

    ጻድቅ የሆነው አምላክ

    መቼም ቢሆን ፍቅሬን አይረሳም።

    ብቻዬን አይደለሁም፤

    ካጠገቤ አለ ሁሌም።

    እሱ ጠባቂዬ ነው፤

    ይንከባከበኛል ምንጊዜም።

    አባቴና አምላኬ ነው፤

    ወዳጄም ነው።

(በተጨማሪም መዝ. 71:17, 18⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ