የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sjj መዝ. 33
  • ሸክማችሁን በይሖዋ ላይ ጣሉ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ሸክማችሁን በይሖዋ ላይ ጣሉ
  • ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ሸክማችሁን በይሖዋ ላይ ጣሉ
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • እረኞች—ስጦታ የሆኑ ወንዶች
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • እረኞች—ስጦታ የሆኑ ወንዶች
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • “ሸክምህን በይሖዋ ላይ ጣል”
    ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ (2016)
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
sjj መዝ. 33

መዝሙር 33

ሸክማችሁን በይሖዋ ላይ ጣሉ

በወረቀት የሚታተመው

(መዝሙር 55)

  1. 1. ይሖዋ ሆይ፣ ተለመነኝ፤

    እባክህ ተመልከተኝ።

    የውስጤን ሥቃይ እይልኝ፤

    አበርታኝ፤ ድፍረት ስጠኝ።

    (አዝማች)

    ሸክምህን ባምላክ ላይ ጣል፤

    ያጸናሃል፤ ይደግፍሃል።

    ጥበቃው አይለይህም፤

    ታማኝ ነው ይረዳሃል።

  2. 2. ምነው የርግብ ክንፍ በኖረኝ፣

    በርሬ ባመለጥኩኝ።

    ሊጎዱኝ ከሚፈልጉ፣

    ከሚጠሉኝ በዳንኩኝ።

    (አዝማች)

    ሸክምህን ባምላክ ላይ ጣል፤

    ያጸናሃል፤ ይደግፍሃል።

    ጥበቃው አይለይህም፤

    ታማኝ ነው ይረዳሃል።

  3. 3. አምላካችን ያጽናናናል፤

    ሰላሙን ይሰጠናል፤

    ብቻችንን አይተወንም፤

    አዛኝ ነው፤ አይጥለንም።

    (አዝማች)

    ሸክምህን ባምላክ ላይ ጣል፤

    ያጸናሃል፤ ይደግፍሃል።

    ጥበቃው አይለይህም፤

    ታማኝ ነው ይረዳሃል።

(በተጨማሪም መዝ. 22:5⁠ን እና 31:1-24⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ