የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sjj መዝ. 47
  • በየዕለቱ ወደ ይሖዋ መጸለይ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • በየዕለቱ ወደ ይሖዋ መጸለይ
  • ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • በየዕለቱ ወደ ይሖዋ መጸለይ
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • በጸሎት አማካኝነት ከአምላክ ጋር መቀራረብ
    አምላክ ከእኛ የሚፈልገው ምንድን ነው?
  • ወደ አምላክ የመጸለይ ውድ መብት
    መጽሐፍ ቅዱስ ምን ያስተምረናል?
  • በእርግጥ ይሖዋ ይሰማናል?
    አምላክን ስማ የዘላለም ሕይወት ታገኛለህ
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
sjj መዝ. 47

መዝሙር 47

በየዕለቱ ወደ ይሖዋ መጸለይ

በወረቀት የሚታተመው

(1 ተሰሎንቄ 5:17)

  1. 1. ወዳምላክ ጸልይ፤ ጸሎት ሰሚ ነው።

    ይሖዋ የሰጠን ታላቅ መብት ነው።

    እንደ ጓደኛህ ሁሉን ንገረው፤

    እምነት የሚጣልበት አምላክ ነው።

    በየ’ለቱ እንጸልይ።

  2. 2. እናመስግነው ሕይወት ሰጥቶናል፤

    ይቅር ባይ ከሆን ይቅር ይለናል።

    ላምላክ ’ንናዘዝ በደላችንን፤

    አፈር እንደሆን ያውቃል ፈጥሮናል።

    በየ’ለቱ እንጸልይ።

  3. 3. በችግር ጊዜ ወደ’ሱ ’ንጸልይ፤

    አባታችን ነው ከኛ ’ማይለይ።

    እንዲጠብቀን እንማጸነው፤

    አይሰጋም የሚታመንበት ሰው።

    በየ’ለቱ እንጸልይ።

(በተጨማሪም መዝ. 65:5⁠ን፣ ማቴ. 6:9-13⁠፤ 26:41⁠ን እና ሉቃስ 18:1⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ