የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sjj መዝ. 65
  • ወደፊት ግፋ!

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ወደፊት ግፋ!
  • ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ወደፊት ግፋ!
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • “ብርሃናችሁ ይብራ”
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ይሖዋ እንዲከበር ‘ብርሃናችሁ ይብራ’
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2018
  • “ብርሃናችሁ ይብራ”
    የመንግሥት አገልግሎታችን—2001
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
sjj መዝ. 65

መዝሙር 65

ወደፊት ግፋ!

በወረቀት የሚታተመው

(ዕብራውያን 6:1)

  1. 1. ወደፊት ግፋ፣ ወደ ጉልምስና!

    የእውነት ብርሃን ባለም ዙሪያ ደምቆ ይብራ።

    ተጣጣር ባገልግሎት ለመሻሻል፤

    አምላክ ይባርክሃል።

    ሁላችን እንስበክ በጋራ፤

    ኢየሱስ ሠርቷል ይህን ሥራ።

    አምላክ ይረዳሃል ከ’ውነት እንዳትርቅ፤

    ሁሌም ተጋደል ለጽድቅ።

  2. 2. ወደፊት ግፋ፣ በድፍረት ተናገር!

    የዘላለም ምሥራች ለሰው ሁሉ አብስር።

    ከቤት ወደ ቤት አዘውትረህ መሥክር፤

    ይሖዋ እንዲከበር።

    ተቃዋሚዎች ቢያስፈራሩም፣

    አትፍራ ተናገር ለሁሉም።

    መንግሥቱ መቅረቡ የምሥራች ነው፤

    አስተምር በየቦታው።

  3. 3. ወደፊት ግፋ፣ እርዳ ተመላልሰህ፤

    ብዙ ሥራ ስላለ ይሻሻል ችሎታህ።

    የአምላክም መንፈስ ሁልጊዜ ይምራህ፤

    ደስተኛ ትሆናለህ።

    ለሰዎች ፍቅር አሳያቸው፤

    ደጋግመህ በመሄድ ቤታቸው።

    እርዳቸው ፈጣን እድገት እንዲያደርጉ፤

    እውነት ይታይ ድምቀቱ።

(በተጨማሪም ፊልጵ. 1:27⁠፤ 3:16⁠ን እና ዕብ. 10:39⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ