የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sjj መዝ. 105
  • “አምላክ ፍቅር ነው”

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • “አምላክ ፍቅር ነው”
  • ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • “አምላክ ፍቅር ነው”
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • ጎረቤትን መውደድ ሲባል ምን ማለት ነው?
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2006
  • “በፍቅር መመላለሳችሁን ቀጥሉ”
    ወደ ይሖዋ ቅረብ
  • የሚወድህን አምላክ ውደደው
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2006
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
sjj መዝ. 105

መዝሙር 105

“አምላክ ፍቅር ነው”

በወረቀት የሚታተመው

(1 ዮሐንስ 4:7, 8)

  1. 1. ይሖዋ አምላክ ፍቅር ነው፤

    ጋብዞናል እንድንመስለው።

    ላምላክ፣ ለሰው ፍቅር ካለን፣

    ጥሩ ሰው እንሆናለን።

    ሕይወት ትርጉም የሚኖረው፣

    ፍቅር ካለን ብቻ ነው።

    የክርስቶስ ዓይነት ፍቅር፣

    እንዳለን እናስመሥክር።

  2. 2. ላምላክ፣ ለ’ውነት ያለን ፍቅር፣

    ያነሳሳል ለተግባር።

    ይሖዋ ሊረዳን ይሻል፤

    ስንወድቅ ያነሳናል።

    ፍቅር አይቀናም፤ ንጹሕ ነው፤

    ይታገሳል፤ ደግ ነው።

    ይጨምር፣ ይደግ ፍቅራችን፤

    በረከት እናጭዳለን።

  3. 3. ቂም መያዝ አይጠቅምም ይቅር፤

    በደልንም አትቁጠር።

    ይሖዋን መስማት ይበጃል፤

    መንገዱን ያሳይሃል።

    አምላክን፣ ሰውን እንውደድ፤

    ይህ ነው የጌታ ፈቃድ።

    የይሖዋ ዓይነት ፍቅር፣

    ለማሳየት እንጣር።

(በተጨማሪም ማር. 12:30, 31⁠ን፣ 1 ቆሮ. 12:31–13:8⁠ን እና 1 ዮሐ. 3:23⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ