የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • rr ገጽ 28-29
  • ‘ሰማያት ተከፈቱ’

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ‘ሰማያት ተከፈቱ’
  • የይሖዋ ንጹሕ አምልኮ መልሶ ተቋቋመ!
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • “በመካከላቸው . . . እኖራለሁ”—የይሖዋ ንጹሕ አምልኮ መልሶ ተቋቋመ
    የይሖዋ ንጹሕ አምልኮ መልሶ ተቋቋመ!
  • በመንፈሳዊው ዓለም ስለሚኖሩ አካላት የሚነሱ ጥያቄዎች
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (ለሕዝብ የሚሰራጭ)—2016
  • ኢየሱስ አገልግሎቱን ከመጀመሩ በፊት
    ኢየሱስ—መንገድ፣ እውነት፣ ሕይወት
  • ‘እሰበስባችኋለሁ’—ንጹሕ አምልኮ መልሶ እንደሚቋቋም በትንቢት ተነገረ
    የይሖዋ ንጹሕ አምልኮ መልሶ ተቋቋመ!
ለተጨማሪ መረጃ
የይሖዋ ንጹሕ አምልኮ መልሶ ተቋቋመ!
rr ገጽ 28-29
ሕዝቅኤል የይሖዋ ሰማያዊ ሠረገላ በኃይለኛ አውሎ ነፋስ ውስጥ ሲመጣ ሲያይ።

ክፍል አንድ

‘ሰማያት ተከፈቱ’

ሕዝቅኤል 1:1

ፍሬ ሐሳብ፦ የይሖዋ ዙፋን የሚገኝበትን መንፈሳዊ ዓለም በጨረፍታ የሚያሳይ ራእይ

የትኛውም ሰብዓዊ ፍጡር ሁሉን ቻይ አምላክ የሆነውን ይሖዋን አይቶ በሕይወት ሊኖር አይችልም። (ዘፀ. 33:20) ይሁን እንጂ ይሖዋ ለሕዝቅኤል የድርጅቱ ሰማያዊ ክፍል ምን እንደሚመስል በራእይ አሳይቶታል፤ ይህ ራእይ በከፍተኛ አድናቆት እንድንሞላ ከማድረግ ባሻገር እሱ ብቻ እውነተኛ አምላክ የሆነውን ይሖዋን የማምለክ ውድ መብታችንን ይበልጥ ከፍ አድርገን እንድንመለከት ያነሳሳናል።

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ