የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sjj መዝ. 156
  • በእምነት ዓይኔ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • በእምነት ዓይኔ
  • ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ጠንካራ እምነት ሊኖረን ይገባል
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ጠንካራ እምነት ሊኖረን ይገባል
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • “እምነት ጨምርልን”
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2015
  • ይሖዋ በገባው ቃል ላይ እምነት እንዳላችሁ በተግባር አሳዩ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2016
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
sjj መዝ. 156

መዝሙር 156

በእምነት ዓይኔ

በወረቀት የሚታተመው

(መዝሙር 27:13)

  1. 1. አንበሳውን አልፈራም፣

    የጠላትን ድንፋታ።

    የይሖዋን እጅ ይዤ፣

    አይሸበርም ልቤ።

    ከጎኔ ነው እሱ፣ ሁሌም።

    (አዝማች)

    በ’ምነት ዓይኔ፣

    ጨለማውን ገፍፌ

    በ’ምነት ዓይኔ፣

    አየሁ አሻግሬ።

    በይሖዋ በረታሁ፤

    ከሰመ ፍርሃቴ።

    አምላኬን

    አየሁት ከጎኔ፣

    በ’ምነት ዓይኔ።

  2. 2. ያምላካችን ወዳጆች፣

    የጥንቶቹ ታማኞች፣

    በተስፋው ቃል አምነው

    በፈተና ጸኑ።

    ዳግም ሕያው ይሆናሉ።

    (አዝማች)

    በ’ምነት ዓይኔ፣

    ጨለማውን ገፍፌ

    በ’ምነት ዓይኔ፣

    አየሁ አሻግሬ።

    በይሖዋ በረታሁ፤

    ከሰመ ፍርሃቴ።

    አምላኬን

    አየሁት ከጎኔ፣

    በ’ምነት ዓይኔ።

    (መሸጋገሪያ)

    በእምነት ኃይል

    ተራራው ተገፋ፤

    በእምነት ዓይን

    ታየኝ ተስፋው።

    አምላኬ ሆይ፣

    ባልኖር

    ፍቅርህን አምኜ፤

    ምን ይውጠኝ ነበር ዛሬ!

  3. 3. ተስፋው እውን ነው ለኔ፤

    አይጠፋም ካሳቤ።

    ቅርብ ነው ቀኑ፤

    አይዘገይም እሱ።

    እጸናለሁ ’ስኪፈጸም ቃሉ።

    (አዝማች)

    በ’ምነት ዓይኔ፣

    ጨለማውን ገፍፌ

    በ’ምነት ዓይኔ፣

    አየሁ አሻግሬ።

    በይሖዋ በረታሁ፤

    ከሰመ ፍርሃቴ።

    አምላኬን

    አየሁት ከጎኔ፣

    በ’ምነት ዓይኔ።

    በ’ምነት ዓይኔ!

(በተጨማሪም ዕብ. 11:1-40⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ