የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • w94 11/1 ገጽ 29
  • የአስተዳደር አካል ጭማሪ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የአስተዳደር አካል ጭማሪ
  • የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—1994
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • አዲስ የአስተዳደር አካል አባላት
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2000
  • አዲስ የበላይ አካል አባል
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2013
  • አባቴን ባጣም አባት አግኝቻለሁ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2014
  • በዛሬው ጊዜ የአምላክን ሕዝቦች የሚመራው ማን ነው?
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2017
ለተጨማሪ መረጃ
የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—1994
w94 11/1 ገጽ 29

የአስተዳደር አካል ጭማሪ

የይሖዋ ምሥክሮች የአስተዳደር አካል ሠራተኞችን ብዛት ለመጨመር ሲባል በአሁኑ ጊዜ እያገለገሉ ባሉት 11 ሽማግሌዎች ላይ ከሐምሌ 1, 1994 ጀምሮ አንድ አባል ተጨምሯል። አዲሱ አባል ገሪት ሎይሽ ነው።

ወንድም ሎይሽ የሙሉ ጊዜ አገልግሎቱን የጀመረው ኅዳር 1, 1961 ሲሆን ከጊልያድ የመጠበቂያ ግንብ የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት ቤት 41ኛ ክፍል የተመረቀ ነው። ከ1963 እስከ 1976 ድረስ በኦስትሪያ ውስጥ በክልልና በወረዳ የበላይ ተመልካችነት ሥራ አገልግሏል። በ1967 ካገባ በኋላ እሱና ባለቤቱ መሪት ቪየና በሚገኘው የኦስትሪያ ቅርንጫፍ ቢሮ የቤቴል ቤተሰብ አባላት ሆነው ለ14 ዓመታት አገልግለዋል። ከአራት ዓመታት በፊት በብሩክሊን ኒው ዮርክ ወደሚገኘው የማኅበሩ ዋና መሥሪያ ቤት ከተዛወሩ በኋላ ወንድም ሎይሽ በአስተዳደር ቢሮ ውስጥ እንዲሁም የአገልግሎት ኮሚቴ ረዳት በመሆን ሲያገለግል ነበር። በአውሮፓ መስክ ብዙ ተሞክሮ ያካበተና ጀርመንኛ፣ እንግሊዝኛ፣ የሩማኒያ ቋንቋና ጣሊያንኛ የሚያውቅ በመሆኑ ለአስተዳደር አካሉ ሥራ ከፍተኛ አስተዋፅኦ ያበረክታል።

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ