የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • km 9/13 ገጽ 3
  • ለምን አትጋብዟቸውም?

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ለምን አትጋብዟቸውም?
  • የመንግሥት አገልግሎታችን—2013
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • የበለጠ ተሞክሮ ካላቸው አስፋፊዎች መማር
    የመንግሥት አገልግሎታችን—2015
  • አዲሶች እንዲሰብኩ ማሠልጠን የሚቻልበት መንገድ
    የመንግሥት አገልግሎታችን—2010
  • በአገልግሎት ረገድ ክህሎታችንን ማዳበር—አዲሶችን ማሠልጠን
    የመንግሥት አገልግሎታችን—2015
  • መልካም ለማድረግ የምትቀኑ ሁኑ!
    የመንግሥት አገልግሎታችን—2003
ለተጨማሪ መረጃ
የመንግሥት አገልግሎታችን—2013
km 9/13 ገጽ 3

ለምን አትጋብዟቸውም?

በበርካታ ጉባኤዎች ውስጥ በጤና እክል ወይም በዕድሜ መግፋት ምክንያት በአገልግሎት የሚያደርጉት ተሳትፎ ውስን የሚሆንባቸው አስፋፊዎች አሉ። (2 ቆሮ. 4:16) እንዲህ ባለ ሁኔታ ውስጥ የሚገኙ ወንድሞችንና እህቶችን ጥናት መጋበዝ ትችላላችሁ? አስፋፊው ከቤቱ መውጣት የማይችል ከሆነ ጥናቱን እሱ ቤት መምራት ትችሉ ይሆናል። የጤና ችግር ያለበት አንድ አስፋፊ ጥቂት ቤቶችን በማንኳኳት ከቤት ወደ ቤት በሚደረገው አገልግሎት ላይ እንዲካፈል ልትረዱት አሊያም አንድ ወይም ሁለት ተመላልሶ መጠየቅ እንዲያደርግ ልትወስዱት ትችላላችሁ? በርካታ በዕድሜ የገፉ አስፋፊዎች በአገልግሎት ጥሩ ልምድ አላቸው። በመሆኑም በዚህ ረገድ የምታደርጉት ጥረት እነሱን ከማበረታታት ያለፈ ጥቅም ይኖረዋል። ምክንያቱም እናንተም ትጠቀማላችሁ። (ሮም 1:12) በተጨማሪም በዚህ መልኩ ለወንድሞቻችሁ ፍቅር ለማሳየት የምታደርጉትን ጥረት ይሖዋ ይባርከዋል።—ምሳሌ 19:17፤ 1 ዮሐ. 3:17, 18

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ