የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb16 ጥር ገጽ 3
  • እውነተኛው አምልኮ ተግቶ መሥራት ይጠይቃል

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • እውነተኛው አምልኮ ተግቶ መሥራት ይጠይቃል
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ (2016)
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ነፃ ምርጫ በመስጠት አክብሮናል
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2010
  • ንጉሡ ያሳየው እምነት ተካሰ
    የኢሳይያስ ትንቢት—ለመላው የሰው ዘር የፈነጠቀ ብርሃን ጥራዝ 1
  • አርዓያ የሚሆኑ ሰዎች​—ሕዝቅያስ
    ወጣቶች የሚጠይቋቸው ጥያቄዎችና ተግባራዊ መሆን የሚችሉ መልሶች፣ ጥራዝ 2
  • ‘ከይሖዋ ጋር ተጣበቀ’
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2012
ለተጨማሪ መረጃ
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ (2016)
mwb16 ጥር ገጽ 3

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | 2 ዜና መዋዕል 29-32

እውነተኛው አምልኮ ተግቶ መሥራት ይጠይቃል

በወረቀት የሚታተመው
Solomon’s temple in Jerusalem

ሕዝቅያስ ቆራጥ እርምጃ በመውሰድ እውነተኛውን አምልኮ መልሶ አቋቋመ

29:10-17

  • 746-716 ዓ.ዓ.

    የሕዝቅያስ የግዛት ዘመን

  • ኒሳን 746 ዓ.ዓ.

    • ቀን 1-8፦ የውስጠኛውን ግቢ አነጻ

    • ቀን 9-16፦ የይሖዋን ቤት አነጻ

    • የእስራኤላውያንን ኃጢአት የማስተሰረይና እውነተኛውን አምልኮ መልሶ የማቋቋም ሥራ ተጀመረ

  • 740 ዓ.ዓ.

    ሰማርያ ወደቀች

ሕዝቅያስ ቅን ልብ ያላቸው ሰዎች በሙሉ ለአምልኮ እንዲሰበሰቡ ጥሪ አስተላለፈ

30:5, 6, 10-12

  • ፋሲካ እንደሚከበር የሚገልጹ ደብዳቤዎችን ከቤርሳቤህ አንስቶ እስከ ዳን ድረስ በመላ ምድሪቱ እንዲያዳርሱ መልእክተኞች ተላኩ

  • አንዳንዶች ቢያፌዙም ብዙዎች ጥሩ ምላሽ ሰጥተዋል

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ