የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb16 ጥር ገጽ 5
  • ይሖዋ ቃሉን ይጠብቃል

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ይሖዋ ቃሉን ይጠብቃል
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ (2016)
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • የመጽሐፍ ቅዱስ ጥቅስ ማውጣት የሚቻለው እንዴት ነው?
    ተጨማሪ ርዕሰ ጉዳዮች
  • የዕዝራ መጽሐፍ ጎላ ያሉ ነጥቦች
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2006
  • የጊዜ ቅደም ተከተል
    መጽሐፍ ቅዱስ—የያዘው መልእክት ምንድን ነው?
  • የሐጌ እና የዘካርያስ መጻሕፍት ጎላ ያሉ ነጥቦች
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2007
ለተጨማሪ መረጃ
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ (2016)
mwb16 ጥር ገጽ 5

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | ዕዝራ 1-5

ይሖዋ ቃሉን ይጠብቃል

በወረቀት የሚታተመው
እስራኤላውያን በኢየሩሳሌም የሚገኘውን ቤተ መቅደስ መልሰው ሲገነቡ

ይሖዋ እውነተኛው አምልኮ ኢየሩሳሌም በሚገኘው ቤተ መቅደስ ዳግመኛ እንደሚቋቋም ቃል ገብቶ ነበር። ይሁንና እስራኤላውያን ከባቢሎን ግዞት ከተመለሱ በኋላ የግንባታ ሥራው እንዲቋረጥ የወጣውን ድንጋጌ ጨምሮ ብዙ እንቅፋቶች አጋጥመዋቸው ነበር። ብዙዎች ሥራው ፈጽሞ አይጠናቀቅም ብለው ሰግተው ነበር።

  1. 537 ዓ.ዓ. ገደማ

    ቂሮስ ቤተ መቅደሱ ዳግመኛ እንዲገነባ ትእዛዝ አስተላለፈ

  2. 3:3

    ሰባተኛ ወር

    መሠዊያው ተሠራ፤ መሥዋዕት ቀረበ

  3. 3:10, 11

    536 ዓ.ዓ.

    መሠረት ተጣለ

  4. 4:23, 24

    522 ዓ.ዓ.

    ንጉሥ አርጤክስስ ግንባታውን አስቆመ

  5. 5:1, 2

    520 ዓ.ዓ.

    ዘካርያስና ሐጌ የግንባታ ሥራው እንዲቀጥል ሕዝቡን አበረታቱ

  6. 6:15

    515 ዓ.ዓ.

    ቤተ መቅደሱ ተጠናቀቀ

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ