የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb16 የካቲት ገጽ 7
  • አስቴር ለአምላክ ሕዝቦች ጥብቅና ቆማለች

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • አስቴር ለአምላክ ሕዝቦች ጥብቅና ቆማለች
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ (2016)
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ለአምላክ ሕዝብ ጥብቅና ቆማለች
    በእምነታቸው ምሰሏቸው
  • ለአምላክ ሕዝብ ጥብቅና ቆማለች
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2011
  • ለሕዝቧ ስትል ሕይወቷን ለአደጋ ያጋለጠች ጠቢብና ደፋር ሴት
    በእምነታቸው ምሰሏቸው
  • ከራሷ በላይ ለሕዝቧ የተቆረቆረች ጠቢብና ደፋር ሴት
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2012
ለተጨማሪ መረጃ
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ (2016)
mwb16 የካቲት ገጽ 7

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | አስቴር 1–5

አስቴር ለአምላክ ሕዝቦች ጥብቅና ቆማለች

አስቴር የአምላክን ሕዝብ ለመታደግ የወሰደችው እርምጃ አስደናቂ እምነትና ድፍረት እንዳላት ያሳያል

  • ንጉሡ ፊት ሳይጠሩ መቅረብ ሞት ያስከትላል። አስቴር ደግሞ ለ30 ቀን ያህል ንጉሡ ወደ እሱ እንድትመጣ አልጋበዛትም ነበር

  • ንጉሥ አሐሽዌሮስ (ቀዳማዊ ጠረክሲስ እንደሆነ ይታሰባል) በቀላሉ የሚበሳጭ ሰው ነው። በአንድ ወቅት አንድ ሰው ሁለት ቦታ እንዲሰነጠቅና ለመቀጣጫነት ሌሎች እንዲያዩት ትእዛዝ አስተላልፎ ነበር። አስጢንም እሱን ለመታዘዝ ፈቃደኛ ባለመሆኗ ከንግሥናዋ ሽሯታል

  • አስቴር አይሁዳዊት መሆኗን መናገርና ንጉሡ የሚያምነው ሰው እንዳታለለው ማሳመን ይጠበቅባታል

ንግሥት አስቴር ዙፋኑ ላይ የተቀመጠው ንጉሥ አሐሽዌሮስ የዘረጋላትን በትረ መንግሥት ጫፍ ስትነካ
    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ