የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb16 ሰኔ ገጽ 3
  • በይሖዋ ታመኑ፤ መልካም የሆነውንም አድርጉ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • በይሖዋ ታመኑ፤ መልካም የሆነውንም አድርጉ
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ (2016)
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ‘በይሖዋ ደስ ይበላችሁ’
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2003
  • መዝሙር 37:4—“በእግዚአብሔር ደስ ይበልህ”
    የመጽሐፍ ቅዱስ ጥቅሶችና ማብራሪያቸው
  • መጨረሻው በቀረበ መጠን በይሖዋ ታመኑ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2011
  • ደስተኛ ሕይወት ለመምራት መተማመን አስፈላጊ ነው
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2003
ለተጨማሪ መረጃ
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ (2016)
mwb16 ሰኔ ገጽ 3

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | መዝሙር 34-37

በይሖዋ ታመኑ፤ መልካም የሆነውንም አድርጉ

“በክፉ አድራጊዎች አትቅና”

37:1, 2

  • ክፉዎች ያገኙት ጊዜያዊ ስኬት ይሖዋን ከማገልገል እንዲያደናቅፋችሁ አትፍቀዱ። በመንፈሳዊ በረከቶችና ግቦች ላይ ትኩረት አድርጉ

“በይሖዋ ታመን፤ መልካም የሆነውንም አድርግ”

37:3

  • ጭንቀት ላይ ስንወድቅ ወይም ደግሞ ጥርጣሬ ሲያድርብን ይሖዋ እንደሚረዳን መተማመን ይኖርብናል። ይሖዋ ምንጊዜም ታማኝ እንድንሆን ይረዳናል

  • የአምላክን መንግሥት ምሥራች በመስበኩ ሥራ ተጠመዱ

“በይሖዋ ሐሴት አድርግ”

37:4

  • የአምላክን ቃል የምታነቡበትና ባነበባችሁት ላይ የምታሰላስሉበት ጊዜ መድቡ፤ እንዲህ ስታደርጉ ዋናው ግባችሁ ይሖዋን ይበልጥ ማወቅ መሆን ይኖርበታል

“መንገድህን ለይሖዋ አደራ ስጥ”

37:5, 6

  • ይሖዋ ማንኛውንም ችግር ለመወጣት እንደሚረዳችሁ ሙሉ እምነት ይኑራችሁ

  • ሰዎች ለእኛ የተሳሳተ አመለካከት በሚኖራቸው ወይም ተቃውሞና ስደት በሚያደርሱብን ጊዜም መልካም ምግባር ማሳየት ይኖርብናል

“በይሖዋ ፊት ዝም በል፤ እሱንም በተስፋ ተጠባበቅ”

37:7-9

  • ደስታችሁንና መንፈሳዊ ደኅንነታችሁን ሊያሳጣችሁ የሚችል የችኮላ እርምጃ ከመውሰድ ተቆጠቡ

“የዋሆች . . . ምድርን ይወርሳሉ”

37:10, 11

  • የዋህነትን ፈልጉ፤ ይሖዋ የሚደርስባችሁን ግፍ እስኪያስወግደው ድረስ በትሕትና ጠብቁ

  • የእምነት ባልንጀሮቻችሁን ደግፉ፤ እንዲሁም አምላክ በቅርቡ አዲስ ዓለም እንደሚያመጣ የሰጠውን ተስፋ በመንገር የተጨነቁትን አጽናኑ

የመልአክ እጅ ገነት በሆነችው ምድር ላይ ተዘርግቶ

መሲሐዊው መንግሥት የተትረፈረፈ በረከት ያመጣል

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ