የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb16 መስከረም ገጽ 5
  • ግሩምና ድንቅ ሆነን ተፈጥረናል

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ግሩምና ድንቅ ሆነን ተፈጥረናል
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ (2016)
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ‘አፈጣጠራችን ድንቅ’ ነው
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2007
  • አ ም ላ ክ በእርግጥ ያውቅሃልን?
    መጠበቂያ ግንብ—1993
  • አምላክ ስሜትህን ይረዳልሃል
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2014
  • የመዝሙር አምስተኛ መጽሐፍ ጎላ ያሉ ነጥቦች
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2006
ለተጨማሪ መረጃ
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ (2016)
mwb16 መስከረም ገጽ 5

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | መዝሙር 135-141

ግሩምና ድንቅ ሆነን ተፈጥረናል

ዳዊት በይሖዋ ፍጥረታት ላይ በተንጸባረቁት የአምላክ ግሩም ባሕርያት ላይ ያሰላስል ነበር። ዳዊት በልበ ሙሉነት ሕይወቱን ይሖዋን ለማገልገል ተጠቅሞበታል።

አንዲት እርጉዝ ሴትና ባሏ

ዳዊት በይሖዋ ፍጥረት ላይ በጥልቀት ማሰላሰሉ ይሖዋን እንዲያወድስ ገፋፍቶታል፦

139:14

  • “በሚያስደምም ሁኔታ ግሩምና ድንቅ ሆኜ ስለተፈጠርኩ አወድስሃለሁ”

139:15

  • “በስውር በተሠራሁ ጊዜ፣ በማህፀን ውስጥ እያደግኩ በነበረበት ወቅት፣ አጥንቶቼ ከአንተ አልተሰወሩም ነበር”

139:16

  • “ፅንስ እያለሁ እንኳ ዓይኖችህ አዩኝ፤ የአካሌ ክፍሎች በሙሉ በመጽሐፍህ ተጻፉ”

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ