የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb17 ጥር ገጽ 5
  • ሕዝቅያስ እምነት በማሳየቱ ተክሷል

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ሕዝቅያስ እምነት በማሳየቱ ተክሷል
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2017
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ንጉሡ ያሳየው እምነት ተካሰ
    የኢሳይያስ ትንቢት—ለመላው የሰው ዘር የፈነጠቀ ብርሃን ጥራዝ 1
  • የይሖዋ መልአክ ሕዝቅያስን አዳነው
    ከመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮች ምን ትማራለህ?
  • “አትፍራ፤ እረዳሃለሁ”
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2010
  • አምላክ ንጉሥ ሕዝቅያስን ረዳው
    የመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮች መማሪያ መጽሐፌ
ለተጨማሪ መረጃ
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2017
mwb17 ጥር ገጽ 5

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | ኢሳይያስ 34-37

ሕዝቅያስ እምነት በማሳየቱ ተክሷል

ራብሻቁና ሰዎቹ ከኢየሩሳሌም ቅጥር ውጭ ቆመው

የአሦር ንጉሥ ሰናክሬም ኢየሩሳሌም እጇን እንድትሰጥ እንዲጠይቅ ራብሻቁን ወደ ኢየሩሳሌም ላከው። አሦራውያን፣ አይሁዳውያን ያለ ውጊያ እጃቸውን እንዲሰጡ ለማድረግ የተለያዩ ሐሳቦችን አቅርበዋል።

  • የአሦር ወታደሮች ከኢየሩሳሌም ቅጥር ውጭ ቆመው

    ረዳት እንደሌላቸው መናገር። ግብፅ ምንም ድጋፍ አትሰጣችሁም።—ኢሳ 36:6

  • ጥርጣሬ ያደረባቸው ሰዎች

    ጥርጣሬ መዝራት። ይሖዋ በእናንተ ስላዘነ አይዋጋላችሁም። —ኢሳ 36:7, 10

  • የአሦር ሠራዊት

    ማስፈራራት። ኃያሉን የአሦር ሠራዊት መቋቋም አትችሉም። —ኢሳ 36:8, 9

  • ትልቅ ቤትና የእህል ማሳ

    ማባበያ። ለአሦር እጃችሁን ብትሰጡ የተሻለ ሕይወት መኖር ትችላላችሁ። —ኢሳ 36:16, 17

ሕዝቅያስ በይሖዋ ላይ የማይናወጥ እምነት ነበረው

37:1, 2, 14-20, 36

  • ከተማይቱን ከወራሪዎች ለመታደግ አቅሙ የሚችለውን ሁሉ አድርጓል

  • ይሖዋ እንዲታደጋቸው ጸልዮአል፤ ሕዝቡም እንዲጸልዩ አበረታቷል

  • ይሖዋ አንድ መልአክ ልኮ 185,000 የአሦር ወታደሮችን በአንድ ሌሊት እንዲገድል በማድረግ ሕዝቅያስን ላሳየው እምነት ክሶታል

    ሕዝቅያስ እየጸለየ፣ በእጁ ሰይፍ የያዘ መልአክ
    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ