የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb17 ሚያዝያ ገጽ 7
  • ልክ እንደ ኤርምያስ ደፋሮች ሁኑ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ልክ እንደ ኤርምያስ ደፋሮች ሁኑ
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2017
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ይሖዋ ኤርምያስን እንዲሰብክ ላከው
    ከመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮች ምን ትማራለህ?
  • እንደ ኤርምያስ ደፋር ሁኑ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2004
  • ኤርምያስ ስለ ይሖዋ መናገሩን አላቆመም
    ልጆቻችሁን አስተምሩ
  • የኤርምያስ መጽሐፍ ጎላ ያሉ ነጥቦች
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2007
ለተጨማሪ መረጃ
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2017
mwb17 ሚያዝያ ገጽ 7

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | ኤርምያስ 25-28

ልክ እንደ ኤርምያስ ደፋሮች ሁኑ

ነቢዩ ኤርምያስ ኢየሩሳሌም ድምጥማጧ እንደሚጠፋ ሲያስጠነቅቅ

ኤርምያስ ኢየሩሳሌም ልክ እንደ ሴሎ ድምጥማጧ እንደሚጠፋ ተናግሯል

26:6

  • የይሖዋን መገኘት የሚያመለክተው የቃል ኪዳኑ ታቦት በሴሎ ይቀመጥ ነበር

  • ይሖዋ ፍልስጤማውያን ታቦቱን ማርከው እንዲወስዱ የፈቀደ ሲሆን ታቦቱም ዳግመኛ ወደ ሴሎ አልተመለሰም

ካህናቱ፣ ነቢያቱና ሕዝቡ ኤርምያስን ሲይዙት

ካህናቱ፣ ነቢያቱና ሕዝቡ ኤርምያስን እንደሚገድሉት ዝተውበት ነበር

26:8, 9, 12, 13

  • ኤርምያስ ኢየሩሳሌምንና ቤተ መቅደሱን በተመለከተ የጥፋት መልእክት በማወጁ ምክንያት ሕዝቡ ያዘው

  • ኤርምያስ በሁኔታው ተስፋ ቆርጦ ወደኋላ አላለም

ነቢዩ ኤርምያስ

ይሖዋ ኤርምያስን ጠብቆታል

26:16, 24

  • ኤርምያስ እስከ መጨረሻው ደፋር መሆኑን አሳይቷል፤ ይሖዋም አልተወውም

  • አምላክ ደፋር በሆነው አኪቃም አማካኝነት ኤርምያስን ከጉዳት ጠብቆታል

ኤርምያስ የሚያውጀው መልእክት ሕዝቡን የሚያበሳጭ ቢሆንም በይሖዋ ድጋፍና ማበረታቻ ለ40 ዓመታት ያህል ይህን መልእክት ማወጁን ሊቀጥል ችሏል

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ