የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb17 ግንቦት ገጽ 6
  • “ለራስህ ታላላቅ ነገሮችን” አትፈልግ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • “ለራስህ ታላላቅ ነገሮችን” አትፈልግ
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2017
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ባሮክ የኤርምያስ ታማኝ ጸሐፊ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2006
  • መጨረሻው ከመምጣቱ በፊት ወዳጅነታችሁን አጠናክሩ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2019
  • “አድንህ ዘንድ እኔ ከአንተ ጋር ነኝ”
    ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2017
  • እንደ ኤርምያስ ደፋር ሁኑ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2004
ለተጨማሪ መረጃ
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2017
mwb17 ግንቦት ገጽ 6

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | ኤርምያስ 44-48

“ለራስህ ታላላቅ ነገሮችን” አትፈልግ

45:2-5

ባሮክ የተማረና በቤተ መንግሥቱ ውስጥ ሥልጣን የነበረው ሰው ሳይሆን አይቀርም። ይሖዋን ያመልክና ኤርምያስን በታማኝነት ይረዳ የነበረ ቢሆንም በአንድ ወቅት ሚዛኑን ስቶ ነበር። ለራሱ “ታላላቅ ነገሮችን” መፈለግ ጀምሮ ነበር፤ ምናልባትም በቤተ መንግሥቱ ውስጥ ተጨማሪ ሥልጣን ማግኘት ወይም ተጨማሪ ቁሳዊ ሀብት ማካበት ፈልጎ ሊሆን ይችላል። እየተቃረበ ከነበረው የኢየሩሳሌም ጥፋት ለመትረፍ አስተሳሰቡን ማስተካከል ያስፈልገው ነበር።

ባሮክ የኤርምያስ ጸሐፊ ሆኖ ያገለግል የነበረ ቢሆንም ቁሳዊ ሀብትና ተጨማሪ ሥልጣን ማግኘት ፈልጎ ነበር
ኤርምያስ ትንቢት መናገር የጀመረው፣ ባሮክ እሱን መርዳት የጀመረውና ኢየሩሳሌም የወደቀችው መቼ እንደሆነ የሚያሳይ የጊዜ ሰሌዳ
    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ