የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb17 መጋቢት ገጽ 2
  • “አድንህ ዘንድ እኔ ከአንተ ጋር ነኝ”

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • “አድንህ ዘንድ እኔ ከአንተ ጋር ነኝ”
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2017
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • እንደ ኤርምያስ ደፋር ሁኑ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2004
  • ኤርምያስ 11:11—“ክፉ ነገር አመጣባቸዋለሁ”
    የመጽሐፍ ቅዱስ ጥቅሶችና ማብራሪያቸው
  • ይሖዋ ኤርምያስን እንዲሰብክ ላከው
    ከመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮች ምን ትማራለህ?
  • የኤርምያስ መጽሐፍ ጎላ ያሉ ነጥቦች
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2007
ለተጨማሪ መረጃ
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2017
mwb17 መጋቢት ገጽ 2

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | ኤርምያስ 1–4

“አድንህ ዘንድ እኔ ከአንተ ጋር ነኝ”

በወረቀት የሚታተመው

ኤርምያስ ይሖዋ ነቢይ አድርጎ ሲሾመው 25 ዓመት ገደማ ሳይሆነው አይቀርም። ኤርምያስ ተልእኮውን ለመቀበል ብቁ እንዳልሆነ ተሰምቶት ነበር፤ ይሖዋ ግን ምንጊዜም እንደሚደግፈው አረጋግጦለታል።

ነቢዩ ኤርምያስ በእግር ግንድ ሲታሰር፣ በጭቃ ከተሞላ ጉድጓድ ውስጥ ሲያወጡትና በኢየሩሳሌም ጥፋት ሲያለቅስ
  1. 647

    ኤርምያስ ነቢይ ሆኖ ተሾመ

  2. 607

    ኢየሩሳሌም ወደመች

  3. 580

    መጽሐፉ ተጽፎ አለቀ

ሁሉም ዓመታት የተጻፉት በዓ.ዓ. ነው

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ