የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb17 ነሐሴ ገጽ 4
  • አምላክን የሚያስደስቱ ባሕርያትን አዳብሩ—ድፍረት

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • አምላክን የሚያስደስቱ ባሕርያትን አዳብሩ—ድፍረት
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2017
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ደፋር መሆን ያን ያህል ከባድ አይደለም
    ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2021
  • “ደፋር . . . ሁን፤ ሥራህንም ጀምር”
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2017
  • ደፋሮች ሁኑ!
    መጠበቂያ ግንብ—1993
  • ድፍረት ስጠኝ
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
ለተጨማሪ መረጃ
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2017
mwb17 ነሐሴ ገጽ 4

ክርስቲያናዊ ሕይወት

አምላክን የሚያስደስቱ ባሕርያትን አዳብሩ​—ድፍረት

አስፈላጊ የሆነው ለምንድን ነው?

  • ምሥራቹን መስበክ ድፍረት ይጠይቃል።—ሥራ 5:27-29, 41, 42

  • በታላቁ መከራ ወቅት ድፍረት የሚጠይቁ ነገሮች ያጋጥሙናል።—ማቴ 24:15-21

  • ሰውን መፍራት አሳዛኝ መዘዝ ያስከትላል።—ኤር 38:17-20፤ 39:4-7

ይህን ማድረግ የሚቻለው እንዴት ነው?

  • በይሖዋ የማዳን ሥራዎች ላይ አሰላስል።—ዘፀ 14:13

  • ድፍረት ለማግኘት ጸልይ።—ሥራ 4:29, 31

  • በይሖዋ ታመን።—መዝ 118:6

አንድ ወንድም አብሯቸው በአደባባይ ምሥክርነት እንዲካፈል ለማበረታታት ጥረት እያደረጉ ያሉ ሁለት ወንድሞች

ከአገልግሎት ጋር በተያያዘ የሚያስፈራኝ ነገር ምንድን ነው? እንዴትስ ልቋቋመው እችላለሁ?

ታማኝነትን የሚሸረሽሩ ነገሮችን አስወግዱ—ሰውን መፍራት የተባለውን ቪዲዮ ተመልከት፤ ከዚያም የሚከተሉትን ጥያቄዎች ለመመለስ ሞክር፦

  • አገልግሎታችንን ለማከናወን ድፍረት የግድ አስፈላጊ ነው የምንለው ለምንድን ነው?

  • ምሳሌ 29:25 ላይ የትኞቹ ነገሮች በንጽጽር ቀርበዋል?

  • አሁኑኑ ድፍረት ማዳበር ያለብን ለምንድን ነው?

ልናሰላስልበት የሚገባ የመጽሐፍ ቅዱስ ምሳሌ፦

ሕዝቅኤል የነቢይነት ሥራው ተፈታታኝ እንደሚሆን ተነግሮት ነበር።—ሕዝ 2:3-7፤ 33:7-9

ራስህን እንዲህ እያልክ ጠይቅ፦ ‘ድፍረት በማሳየት ረገድ ሕዝቅኤልን መምሰል የምችለው እንዴት ነው?’

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ