የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb17 መስከረም ገጽ 3
  • ንጹሑ አምልኮ መልሶ ተቋቋመ!

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ንጹሑ አምልኮ መልሶ ተቋቋመ!
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2017
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • “የቤተ መቅደሱ ሕግ ይህ ነው”
    የይሖዋ ንጹሕ አምልኮ መልሶ ተቋቋመ!
  • “ስለ ቤተ መቅደሱ ግለጽላቸው”
    የይሖዋ ንጹሕ አምልኮ መልሶ ተቋቋመ!
  • በአምላክ ቤተ መቅደስ ላይ “ልብህን አድርግ”!
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—1999
  • ሕዝቅኤል በራእይ ያየው ቤተ መቅደስ ለአንተ ምን ትርጉም አለው?
    ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2017
ለተጨማሪ መረጃ
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2017
mwb17 መስከረም ገጽ 3

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | ሕዝቅኤል 42-45

ንጹሑ አምልኮ መልሶ ተቋቋመ!

ሕዝቅኤል በራእይ ቤተ መቅደሱን ማየቱ፣ በምርኮ ላሉት ታማኝ አይሁዳውያን ቀሪዎች ንጹሑ አምልኮ መልሶ እንደሚቋቋም ማረጋገጫ ሆኗቸዋል። በተጨማሪም ይሖዋ ለንጹሕ አምልኮ ላቅ ያለ መሥፈርት እንዳለው አስታውሷቸዋል።

አንድ ካህን፣ ሕጉን ለተሰበሰቡ እስራኤላውያን ሲያስተምር እንዲሁም አንድ ሽማግሌ በጉባኤ ስብሰባ ላይ መጽሐፍ ቅዱስን ተጠቅሞ ሲያስተምር

• ካህናቱ የይሖዋን መሥፈርቶች ለሕዝቡ ያስተምራሉ

44:23

ታማኝና ልባም ባሪያ፣ ንጹሕ ባልሆነውና ንጹሕ በሆነው ነገር መካከል ያለውን ልዩነት ያስተማረን እንዴት እንደሆነ የሚያሳዩ አንዳንድ ምሳሌዎችን ጥቀስ። (kr 110-117)

• ሕዝቡ አመራር የሚሰጡ ሰዎችን ይደግፋል

45:16

በጉባኤ ውስጥ ያሉትን ሽማግሌዎች እንደምንደግፍ ማሳየት የምንችልባቸው አንዳንድ መንገዶች የትኞቹ ናቸው?

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ