የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb17 መስከረም ገጽ 7
  • ይሖዋን ሁልጊዜ እንዲያገለግሉ አሠልጥኗቸው

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ይሖዋን ሁልጊዜ እንዲያገለግሉ አሠልጥኗቸው
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2017
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናቶቻችን እድገት እንዲያደርጉ መርዳት
    የመንግሥት አገልግሎታችን—2005
  • አዲሶች እንዲሰብኩ ማሠልጠን የሚቻልበት መንገድ
    የመንግሥት አገልግሎታችን—2010
  • በአገልግሎት ረገድ ክህሎታችንን ማዳበር—አዲሶችን ማሠልጠን
    የመንግሥት አገልግሎታችን—2015
  • የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናቶቻችን እድገት እንዲያደርጉ መርዳት
    የመንግሥት አገልግሎታችን—2005
ለተጨማሪ መረጃ
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2017
mwb17 መስከረም ገጽ 7

ክርስቲያናዊ ሕይወት

ይሖዋን ሁልጊዜ እንዲያገለግሉ አሠልጥኗቸው

አዳዲስ አስፋፊዎች ከመጀመሪያው አንስቶ በአገልግሎት አዘውትረው በቅንዓት እንዲካፈሉ ሥልጠና ከተሰጣቸው ውጤታማ አስፋፊዎች እንደሚሆኑ ተሞክሮዎች ያሳያሉ። (ምሳሌ 22:6፤ ፊልጵ 3:16) ጥናትህ በአገልግሎት ረገድ ጥሩ መሠረት እንዲኖረው መርዳት የምትችልባቸው አንዳንድ መንገዶች ከዚህ በታች ቀርበዋል፦

  • ጥናትህ አስፋፊ እንዲሆን ከተፈቀደለት ጊዜ አንስቶ ማሠልጠን ጀምር። (km 8/15 1) በሳምንታዊ ፕሮግራሙ ውስጥ አገልግሎትን ማካተቱ ምን ያህል አስፈላጊ እንደሆነ አበክረህ ግለጽ። (ፊልጵ 1:10) ስለ አገልግሎት ክልላችሁ በምትናገርበት ወቅት አዎንታዊ ሁን። (ፊልጵ 4:8) ሌሎች ካላቸው ተሞክሮ ትምህርት ማግኘት እንዲችል ከቡድን የበላይ ተመልካቹና ከሌሎች አስፋፊዎች ጋር እንዲያገለግል አበረታታው።—ምሳሌ 1:5፤ km 10/12 6 አን. 3

    አንድ ወንድም አንድን አዲስ አስፋፊ ለአገልግሎት እንዲዘጋጅ ሲረዳው
  • ጥናትህ ከተጠመቀ በኋላም እሱን ማበረታታትህንና ለአገልግሎት ማሠልጠንህን አታቋርጥ፤ በተለይ “ከአምላክ ፍቅር” የተባለውን መጽሐፍ አጥንቶ ካልጨረሰ ይህን ማድረግህ አስፈላጊ ነው። —km 12/13 7

    አንዲት እህት ከአንዲት አዲስ አስፋፊ ጋር ስታገለግል
  • ከአዲስ አስፋፊ ጋር በምታገለግልበት ወቅት ቀላል መግቢያ ተጠቀም። አስፋፊው አንድን ሰው ካናገረ በኋላ በደንብ አመስግነው። እንዲሁም ይበልጥ ውጤታማ እንዲሆን የሚረዱትን አንዳንድ ሐሳቦች አካፍለው።—km 5/10 7

    አንድ አባትና ልጅ አብረው ሲያገለግሉ
    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ