የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb17 ኅዳር ገጽ 2
  • “ይሖዋን ፈልጉ፤ በሕይወትም ትኖራላችሁ”

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • “ይሖዋን ፈልጉ፤ በሕይወትም ትኖራላችሁ”
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2017
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • “ይሖዋ ወዴት አለ?” ብለህ ትጠይቃለህን?
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2003
  • ልብን የሚመረምረውን ይሖዋን ፈልጉ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2004
  • እርዳታ ማግኘት ትችላለህ
    ንቁ!—2020
  • እናንተ ወጣቶች—ለሚመጣው ዘመን መልካም መሠረት ጣሉ
    የመንግሥት አገልግሎታችን—2003
ለተጨማሪ መረጃ
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2017
mwb17 ኅዳር ገጽ 2

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | አሞጽ 1-9

“ይሖዋን ፈልጉ፤ በሕይወትም ትኖራላችሁ”

5:6, 14, 15

ይሖዋን መፈለግ ሲባል ምን ማለት ነው?

  • ስለ ይሖዋ መማራችንን መቀጠልና ምንጊዜም በእሱ መሥፈርቶች መመራት ማለት ነው

እስራኤላውያን ይሖዋን መፈለጋቸውን መተዋቸው ምን ዓይነት አካሄድ እንዲከተሉ አድርጓቸዋል?

  • ‘ክፉ የሆነውን መጥላትና መልካም የሆነውን መውደድ’ ትተዋል

  • ራሳቸውን በማስደሰት ላይ ትኩረት አድርገዋል

  • የይሖዋን መመሪያ ችላ ብለዋል

    አንድ እስራኤላዊ በመብልና በመጠጥ ራሱን ሲያስደስት

ይሖዋ እሱን ለመፈለግ የሚያግዙን ምን ዝግጅቶች አድርጎልናል?

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ