የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb17 ኅዳር ገጽ 5
  • ይሖዋ ከእኛ የሚፈልገው ምንድን ነው?

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ይሖዋ ከእኛ የሚፈልገው ምንድን ነው?
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2017
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ይሖዋ ከእኛ የሚፈልገው ምንድን ነው?
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2003
  • ሚክያስ 6:8—“በአምላክህም ፊት በትሕትና ትራመድ ዘንድ”
    የመጽሐፍ ቅዱስ ጥቅሶችና ማብራሪያቸው
  • “ቅዱሳን ሁኑ”
    ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2019
  • በይሖዋ ስም ለዘላለም እንሄዳለን!
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2003
ለተጨማሪ መረጃ
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2017
mwb17 ኅዳር ገጽ 5

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | ሚክያስ 1-7

ይሖዋ ከእኛ የሚፈልገው ምንድን ነው?

6:6-8

ይሖዋ፣ አቅማችንን ያውቃል፤ መቼም ቢሆን ከአቅማችን በላይ የሆነ ነገር እንድናደርግ አይጠይቀንም። አምላክ፣ ከወንድሞቻችን ጋር ያለን ግንኙነት ለእሱ ከምናቀርበው አምልኮ ጋር ተያያዥነት እንዳለው እንድንገነዘብ ይፈልጋል። ይሖዋ መሥዋዕታችንን እንዲቀበለው ከፈለግን ለወንድሞቻችን ፍቅርና አክብሮት ሊኖረን ይገባል።

አንድ እስራኤላዊ በንግድ ሥራው ታማኝ መሆኑ እንዲሁም ሚስቱን በአግባቡ መያዙ፣ የሚያቀርበው የእንስሳ መሥዋዕት ተቀባይነት ከማግኘቱ ጋር ተያያዥነት አለው
    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ