የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb18 የካቲት ገጽ 5
  • በጥቂቶች ተጠቅሞ ብዙኃኑን መመገብ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • በጥቂቶች ተጠቅሞ ብዙኃኑን መመገብ
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2018
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • በጥቂቶች ተጠቅሞ ብዙኃኑን መመገብ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2013
  • “ታማኝና ልባም ባሪያ በእርግጥ ማን ነው?”
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2013
  • በጥቂት ዳቦና ዓሣ ሺዎችን መመገብ
    ኢየሱስ—መንገድ፣ እውነት፣ ሕይወት
  • “በመካከላችሁ ሆነው አመራር የሚሰጡትን አስቡ”
    የይሖዋን ፈቃድ ለማድረግ የተደራጀ ሕዝብ
ለተጨማሪ መረጃ
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2018
mwb18 የካቲት ገጽ 5
የኢየሱስ ደቀ መዛሙርት እጅግ ብዙ ሕዝብ ሲመግቡ

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | ማቴዎስ 14-15

በጥቂቶች ተጠቅሞ ብዙኃኑን መመገብ

በ32 ዓ.ም. የፋሲካ በዓል ከመከበሩ ጥቂት ቀደም ብሎ ኢየሱስ አንድ ተአምር ፈጸመ፤ አራቱም የወንጌል ጸሐፊዎች የዘገቡት ብቸኛው ተአምር ይህ ነው።

በዚህ ተአምር አማካኝነት ኢየሱስ በዛሬው ጊዜም ብዙኃኑን ለመመገብ ምን ዓይነት ዘዴ እንደሚጠቀም አሳይቷል።

14:16-21

  • ደቀ መዛሙርቱ ከአምስት ዳቦና ከሁለት ዓሣ በቀር ምንም ያልነበራቸው ቢሆንም ኢየሱስ እዚያ የተሰበሰበውን ሕዝብ እንዲመግቡ አዟቸዋል

  • ኢየሱስ ዳቦውንና ዓሣውን ይዞ ከጸለየ በኋላ ቆርሶ ለደቀ መዛሙርቱ ሰጣቸው፤ ደቀ መዛሙርቱ ደግሞ ለሕዝቡ አከፋፈሉ

  • ተአምራዊ በሆነ መንገድ ምግቡ ለሁሉም ሰው ተዳርሶ ተረፈ። ኢየሱስ በጥቂቶች ማለትም በደቀ መዛሙርቱ ተጠቅሞ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን መግቧል

    ኢየሱስ ለደቀ መዛሙርቱ ዳቦ ሲያከፋፍል፤ መጠበቂያ ግንብ መጽሔት
  • ኢየሱስ በመጨረሻዎቹ ቀናት ‘በተገቢው ጊዜ ምግብ’ የሚያቀርብ ባሪያ እንደሚሾም አስቀድሞ ተናግሯል።—ማቴ 24:45

  • በ1919 ኢየሱስ ‘ታማኝና ልባም ባሪያን’ ማለትም ጥቂት የተቀቡ ወንድሞችን ያቀፈውን ቡድን “በቤተሰቦቹ” ላይ ማለትም ምግቡን በሚመገቡት ላይ ሾሟል

  • ኢየሱስ ጥቂት የተቀቡ ወንድሞችን ባቀፈው በዚህ ቡድን አማካኝነት ብዙኃኑን በመመገብ በመጀመሪያው መቶ ዘመን የተጠቀመበትን ዘዴ በዛሬው ጊዜም እየተጠቀመ ነው

ኢየሱስ ሰዎችን በመንፈሳዊ ለመመገብ የሚጠቀምበትን መስመር እንደምቀበልና እንደማከብር ማሳየት የምችለው እንዴት ነው?

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ