የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb18 ግንቦት ገጽ 7
  • ሰውን መፍራት ወጥመድ እንዳይሆንባችሁ ተጠንቀቁ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ሰውን መፍራት ወጥመድ እንዳይሆንባችሁ ተጠንቀቁ
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2018
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ስደት ቢኖርም ለመስበክ መዘጋጀት
    ኢየሱስ—መንገድ፣ እውነት፣ ሕይወት
  • “አርዓያ ሆኜላችኋለሁ”
    ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2018
  • ያለብንን ፍርሃት ለማሸነፍ የሚያስችል እርዳታ
    ከታላቁ አስተማሪ ተማር
  • ኢየሱስ ትንንሽ ልጆችን ይወዳል
    የመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮች መማሪያ መጽሐፌ
ለተጨማሪ መረጃ
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2018
mwb18 ግንቦት ገጽ 7

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | ማርቆስ 13-14

ሰውን መፍራት ወጥመድ እንዳይሆንባችሁ ተጠንቀቁ

ሐዋርያቱ በደረሰባቸው ጫና የተሸነፉት ለምንድን ነው?

14:29, 31

  • በራሳቸው ከልክ በላይ ተማምነው ነበር። ሌላው ቀርቶ ጴጥሮስ ከሌሎቹ ሐዋርያት የበለጠ ለኢየሱስ ታማኝ እንደሆነ ተሰምቶት ነበር

    ጴጥሮስ ኢየሱስን ሲክደው

14:32, 37-41

  • ነቅተው መጠበቅና መጸለይ ተስኗቸው ነበር

    ኢየሱስ እየጸለየ ሳለ ሐዋርያቱ ተኝተው

ከስህተታቸው ትምህርት ያገኙት የኢየሱስ ሐዋርያት ጌታቸው ከሞት ከተነሳ በኋላ ሰውን መፍራት ወጥመድ እንዳይሆንባቸውና ተቃውሞ ቢኖርም በድፍረት መስበክ እንዲችሉ የረዳቸው ምንድን ነው?

13:9-13

  • የኢየሱስን ማስጠንቀቂያ በቁም ነገር ተመልክተውታል፤ በመሆኑም በደረሰባቸው ተቃውሞና ስደት አልተሸነፉም

  • በይሖዋ ታምነዋል እንዲሁም ጸልየዋል።—ሥራ 4:24, 29

    ጴጥሮስና ዮሐንስ በሳንሄድሪን ሸንጎ ፊት ቆመው

ደፋር መሆናችንን ማሳየት የሚጠይቁ ምን ሁኔታዎች ያጋጥሙናል?

ሆስፒታል ውስጥ የተኛች አንዲት እህት ከሐኪሟ ጋር ስትነጋገር፤ ለባንዲራ ሰላምታ ለመስጠት ፈቃደኛ ያልሆነ አንድ የይሖዋ ምሥክር ልጅ፤ አንዲት የይሖዋ ምሥክር ቢሮ ውስጥ በሚደረግ ግብዣ ላይ እንድትገኝ ስትጋበዝ
    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ