የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb18 ሐምሌ ገጽ 4
  • የደጉ ሳምራዊ ምሳሌ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የደጉ ሳምራዊ ምሳሌ
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2018
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • “ደጉ ሳምራዊ” የሚባለው ምን ዓይነት ሰው ነው?
    የመጽሐፍ ቅዱስ ጥያቄዎችና መልሶቻቸው
  • አንድ ሳምራዊ መልካም ባልንጀራ ሆኖ ተገኘ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—1998
  • የኮብላዩ ልጅ ምሳሌ
    ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2018
  • ‘ነቅታችሁ ትጠብቃላችሁ?’
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2015
ለተጨማሪ መረጃ
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2018
mwb18 ሐምሌ ገጽ 4
ደጉ ሳምራዊ ጉዳት የደረሰበትን አይሁዳዊ ቁስሉን በጨርቅ ሲያስርለት

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | ሉቃስ 10-11

የደጉ ሳምራዊ ምሳሌ

10:25-37

ኢየሱስ ይህን ምሳሌ የተናገረው “ለመሆኑ ባልንጀራዬ ማን ነው?” በማለት ለቀረበለት ጥያቄ መልስ ለመስጠት ነው። (ሉቃስ 10:25-29) የክርስቲያን ጉባኤ ሳምራውያንንና አሕዛብን ጨምሮ “ሁሉንም ዓይነት ሰዎች” ያካተተ እንደሚሆን ያውቅ ነበር። (ዮሐ 12:32) ኢየሱስ በዚህ ምሳሌ አማካኝነት ተከታዮቹ ለሁሉም ሰዎች ሌላው ቀርቶ ከእነሱ በጣም የተለዩ ለሆኑ ሰዎች እንኳ ፍቅር ለማሳየት ለየት ያለ ጥረት ሊያደርጉ እንደሚገባ አስተምሯል።

የተለያየ ዘር ያላቸው ሰዎች አብረው ሲዝናኑ

ራስህን እንዲህ ብለህ ጠይቅ፦

  • ‘ከእኔ የተለየ ባሕል ላላቸው ወንድሞችና እህቶች ምን አመለካከት አለኝ?’

  • ‘አብዛኛውን ጊዜዬን የማሳልፈው ከእኔ ጋር ተመሳሳይ ሁኔታ ካላቸው ሰዎች ጋር ነው?’

  • ‘ከእኔ የተለየ አስተዳደግ ካላቸው ክርስቲያኖች ጋር ይበልጥ ለመቀራረብ ጥረት በማድረግ ልቤን ወለል አድርጌ መክፈት እችላለሁ?’ (2ቆሮ 6:13)

ማንን ልጋብዝ እችላለሁ?

  • አገልግሎት

  • ቤቴ

  • በቤተሰብ አምልኳችን ላይ

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ