የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb18 ነሐሴ ገጽ 4
  • ከአሥሩ ምናን ምሳሌ ምን ትምህርት እናገኛለን?

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ከአሥሩ ምናን ምሳሌ ምን ትምህርት እናገኛለን?
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2018
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ከታላንቱ ምሳሌ ትምህርት ማግኘት
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2015
  • የምናኑ ምሳሌ
    እስከ ዛሬ ከኖሩት ሁሉ የሚበልጠው ታላቅ ሰው
  • ስለ አሥሩ ምናን የተናገረው ምሳሌ
    ኢየሱስ—መንገድ፣ እውነት፣ ሕይወት
  • ትጉ ስለ መሆን የተሰጠ ትምህርት—ታላንቱ
    ኢየሱስ—መንገድ፣ እውነት፣ ሕይወት
ለተጨማሪ መረጃ
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2018
mwb18 ነሐሴ ገጽ 4

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | ሉቃስ 19-20

ከአሥሩ ምናን ምሳሌ ምን ትምህርት እናገኛለን?

19:12-24

መስፍኑ፣ ባሪያዎቹና ገንዘብ የያዘው ከረጢት

በዚህ ምሳሌ ውስጥ የተጠቀሱት ነገሮች ምን ያመለክታሉ?

  1. መስፍኑ ኢየሱስን ያመለክታል

  2. ባሪያዎቹ የኢየሱስን ቅቡዓን ደቀ መዛሙርት ያመለክታሉ

  3. መስፍኑ ለባሪያዎቹ ሰጥቷቸው የሄደው ገንዘብ ውድ የሆነውን ደቀ መዛሙርት የማድረግ መብት ያመለክታል

ይህ ምሳሌ የኢየሱስ ቅቡዓን ደቀ መዛሙርት እንደ ክፉው ባሪያ ከሆኑ ምን ውጤት እንደሚጠብቃቸው የሚገልጽ ማስጠንቀቂያ ይዟል። ኢየሱስ ደቀ መዛሙርቱ ያላቸውን ማንኛውንም ነገር ተጨማሪ ደቀ መዛሙርት ለማፍራት እንዲጠቀሙበት ይጠብቅባቸዋል።

ደቀ መዛሙርት በማድረጉ ሥራ ታማኝ ቅቡዓን ክርስቲያኖችን መምሰል የምችለው እንዴት ነው?

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ