የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb18 ኅዳር ገጽ 3
  • በክርስቲያን ጉባኤ ላይ መንፈስ ቅዱስ ፈሰሰ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • በክርስቲያን ጉባኤ ላይ መንፈስ ቅዱስ ፈሰሰ
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2018
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • “በመንፈስ ቅዱስ ተሞሉ”
    ‘ስለ አምላክ መንግሥት በሚገባ መመሥከር’
  • ዓመፅ አነሳሽና መቅሰፍት ተብሎ ተከሰሰ
    ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2019
  • ጳውሎስ ወደ ቄሳር ይግባኝ አለ፤ ከዚያም ለንጉሥ ሄሮድስ አግሪጳ መሠከረ
    ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2019
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2018
mwb18 ኅዳር ገጽ 3

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | የሐዋርያት ሥራ 1-3

በክርስቲያን ጉባኤ ላይ መንፈስ ቅዱስ ፈሰሰ

በ33 ዓ.ም. በጴንጤቆስጤ ዕለት በኢየሩሳሌም ተሰብስበው የነበሩ ከተለያዩ አገራት የመጡ ሰዎች

2:1-8, 14, 37, 38, 41-47

በ33 ዓ.ም. በተከበረው የጴንጤቆስጤ በዓል ላይ የተገኙ በርካታ አይሁዳውያን ከሌሎች አገራት የመጡ ነበሩ። (ሥራ 2:9-11) እነዚህ አይሁዳውያን የሙሴን ሕግ ቢጠብቁም ሕይወታቸውን ሙሉ የኖሩት በባዕድ አገር ሊሆን ይችላል። (ኤር 44:1) በመሆኑም የአንዳንዶቹ አለባበስም ሆነ አነጋገር የመጡበትን አገር ሰዎች እንጂ የአይሁዳውያንን አይመስል ይሆናል። ከእነዚህ ሰዎች መካከል 3,000 የሚያህሉት በአንድ ጀምበር ሲጠመቁ፣ የክርስቲያን ጉባኤ የተለያየ ባሕልና አስተዳደግ ያላቸው ሰዎችን ያቀፈ ሆነ። የጉባኤው አባላት የተለያየ አስተዳደግና ባሕል ቢኖራቸውም ሁሉም “በአንድ ልብ ሆነው በቤተ መቅደሱ አዘውትረው ይገኙ ነበር።”—ሥራ 2:46

አንተስ ልባዊ አሳቢነት ማሳየት የምትችለው እንዴት ነው?

  • በክልልህ ውስጥ ለሚገኙ ከሌላ አገር የመጡ ሰዎች

  • በጉባኤህ ለሚገኙ ከሌላ አገር የመጡ ወንድሞችና እህቶች

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ