የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb19 ጥር ገጽ 3
  • ዓመፅ አነሳሽና መቅሰፍት ተብሎ ተከሰሰ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ዓመፅ አነሳሽና መቅሰፍት ተብሎ ተከሰሰ
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2019
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ጳውሎስ ወደ ቄሳር ይግባኝ አለ፤ ከዚያም ለንጉሥ ሄሮድስ አግሪጳ መሠከረ
    ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2019
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2019
mwb19 ጥር ገጽ 3
የጳውሎስ እህት ልጅ ከሠራዊቱ ሻለቃ ጋር ሲነጋገር

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | የሐዋርያት ሥራ 23-24

ዓመፅ አነሳሽና መቅሰፍት ተብሎ ተከሰሰ

23:12, 16፤ 24:2, 5, 6, 10-21

በኢየሩሳሌም የነበሩት አይሁዳውያን ጳውሎስን “እስኪገድሉ ድረስ እህል ውኃ ላለመቅመስ ተማማሉ።” (ሥራ 23:12 ግርጌ) የይሖዋ ዓላማ ግን ጳውሎስ ወደ ሮም ሄዶ ምሥክርነት እንዲሰጥ ነበር። (ሥራ 23:11) የጳውሎስ እህት ልጅ ሴራቸውን ስለሰማ ጉዳዩን ለጳውሎስ ነገረው፤ በመሆኑም ጳውሎስ ከሞት ተረፈ። (ሥራ 23:16) ይህ ዘገባ ስለሚከተሉት ነገሮች ምን ያስተምርሃል?

  • የአምላክን ዓላማ ለማጨናገፍ ስለሚደረግ ሙከራ

  • አምላክ እኛን ለመርዳት ስለሚጠቀምበት መንገድ

  • ድፍረት ስለማሳየት

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ