የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb19 ሐምሌ ገጽ 4
  • የዓመፀኛው መገለጥ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የዓመፀኛው መገለጥ
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2019
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • “ዘወትር ነቅታችሁ ጠብቁ”
    ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2018
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2019
mwb19 ሐምሌ ገጽ 4

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | 2 ተሰሎንቄ 1-3

የዓመፀኛው መገለጥ

2:6-12

ጳውሎስ በዚህ ጥቅስ ላይ የተናገረው ሐሳብ ምን ትርጉም አለው?

  • ከሃዲ የሆኑ ክርስቲያኖች የጥንቱ የክርስቲያን ጉባኤ ስብሰባን ሲያውኩ

    “የሚያግደው ነገር” (ቁ. 6)—ሐዋርያት ሳይሆኑ አይቀሩም

  • ‘መገለጥ’ (ቁ. 6)—ሐዋርያት ከሞቱ በኋላ፣ ከሃዲ የሆኑ ክርስቲያኖች የሐሰት ትምህርቶችን በይፋ ማስተማር ጀመሩ፤ ግብዝነታቸውም በገሃድ ይታይ ጀመር

  • “ሚስጥራዊ የሆነው ይህ ዓመፅ” (ቁ. 7)—በጳውሎስ ዘመን “ዓመፀኛው” ማን እንደሆነ በግልጽ አይታወቅም ነበር

  • የቀሳውስት ቡድን አባላት የሆኑ ሰዎች መጽሐፍ ቅዱስ የያዘን አንድ ወንድም ሲቃወሙ

    ‘ዓመፀኛው’ (ቁ. 8)—በዛሬው ጊዜ፣ የሕዝበ ክርስትናን ቀሳውስት በቡድን ደረጃ ያመለክታል

  • ‘ጌታ ኢየሱስ የእሱ መገኘት ይፋ በሚሆንበት ጊዜ ዓመፀኛውን እንዳልነበረ ያደርገዋል’ (ቁ. 8)—ኢየሱስ በሰይጣን ሥርዓት ላይ ይሖዋ የበየነውን ፍርድ በማስፈጸም፣ በሰማይ ንጉሥ ሆኖ መገኘቱን ይፋ ያደርጋል፤ የሚወስደው የፍርድ እርምጃ ‘ዓመፀኛውን’ ማጥፋትንም ይጨምራል

ይህ ጥቅስ በቅንዓትና በጥድፊያ ስሜት ለመስበክ የሚያነሳሳህ እንዴት ነው?

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ