የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb19 ነሐሴ ገጽ 2
  • “አምላክ . . . የፍርሃት መንፈስ አልሰጠንም”

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • “አምላክ . . . የፍርሃት መንፈስ አልሰጠንም”
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2019
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • 2 ጢሞቴዎስ 1:7—‘አምላክ የፍርሃት መንፈስ አልሰጠንም’
    የመጽሐፍ ቅዱስ ጥቅሶችና ማብራሪያቸው
  • ጢሞቴዎስ ‘በእምነት እውነተኛ ልጅ የሆነ’
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—1999
  • የእውነትን ቃል በትክክል እንድንጠቀም ምን ሊረዳን ይችላል?
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2003
  • ‘ደፋሮችና ጠንካሮች ሁኑ!’
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2003
ለተጨማሪ መረጃ
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2019
mwb19 ነሐሴ ገጽ 2

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | 2 ጢሞቴዎስ 1-4

“አምላክ . . . የፍርሃት መንፈስ አልሰጠንም”

1:7, 8

ጢሞቴዎስ ሐዋርያው ጳውሎስ የላከለትን ጥቅልል ሲያነብ

ሐዋርያው ጳውሎስ በመንፈስ መሪነት ለጢሞቴዎስ የጻፈው ሐሳብ ብርታት ይሰጠናል። በምሥራቹ ከማፈር ይልቅ በድፍረት ለእምነታችን ጥብቅና መቆም እንችላለን፤ ይህን ማድረግ “መከራ” ቢያስከትልብንም እንኳ ፈርተን ወደኋላ አንልም።

ድፍረት የሚጠይቁ ምን ዓይነት ሁኔታዎች ያጋጥሙኛል?

አንዲት ወጣት የይሖዋ ምሥክር፣ የሕይወት አመጣጥ የተባለውን ብሮሹር አብረዋት ለሚማሩት ልጆችና ለአስተማሪዋ ስታሳይ፤ አንዲት እህት በሥራ ቦታዋ የገና ዛፍ ለማስጌጥ ፈቃደኛ አለመሆኗን ስትገልጽ፤ አንድ ወንድም በሥራ ቦታው ሲመሠክር
    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ