የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb20 ጥር ገጽ 6
  • “ምድር ሁሉ አንድ ቋንቋ . . . ትጠቀም ነበር”

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • “ምድር ሁሉ አንድ ቋንቋ . . . ትጠቀም ነበር”
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2020
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ‘ንጹሑን ቋንቋ’ አጥርተህ ትናገራለህ?
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2008
  • ለሁሉም ሕዝቦች የሚሆን ንጹሕ ልሳን
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—1991
  • ንጹሑ ልሳን አንድ ያድርጋችሁ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—1991
  • ንጹሑን ልሳን ተናገርና ለዘላለም ኑር!
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—1991
ለተጨማሪ መረጃ
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2020
mwb20 ጥር ገጽ 6
የባቤልን ግንብ ይገነቡ የነበሩት ሰዎች ይሖዋ ቋንቋቸውን ስላዘበራረቀባቸው መግባባት አቅቷቸው

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | ዘፍጥረት 9-11

“ምድር ሁሉ አንድ ቋንቋ . . . ትጠቀም ነበር”

11:1-4, 6-9

ይሖዋ በባቤል የነበሩትን ዓመፀኛ ሰዎች ቋንቋ በማዘበራረቅ ሰዎቹ ወደተለያየ ቦታ እንዲበታተኑ አድርጓል። በዛሬው ጊዜ ደግሞ ከሁሉም ብሔራትና ቋንቋዎች የተውጣጣን እጅግ ብዙ ሕዝብ አንድ ላይ በመሰብሰብና “ንጹሕ ቋንቋ” በመስጠት “የይሖዋን ስም እንዲጠሩና እጅ ለእጅ ተያይዘው እንዲያገለግሉት” እያደረገ ነው። (ሶፎ 3:9፤ ራእይ 7:9) ይህ “ንጹሕ ቋንቋ” በቅዱሳን መጻሕፍት ውስጥ የሚገኘው ስለ ይሖዋና ስለ ዓላማው የሚገልጸው እውነት ነው።

አዲስ ቋንቋ መማር አዳዲስ ቃላትን ከማጥናት ያለፈ ነገርን ይጠይቃል። ከቀድሞው በተለየና አዲስ በሆነ መንገድ ማሰብን ይጨምራል። በተመሳሳይም የእውነትን ንጹሕ ቋንቋ ስንማር አእምሯችን ይታደሳል። (ሮም 12:2) ይህ ቀጣይ የሆነ ሂደት በአምላክ ሕዝቦች መካከል አንድነት እንዲኖር ያደርጋል።—1ቆሮ 1:10

ወንድሞችና እህቶች የጉባኤ ስብሰባ ከመጀመሩ በፊት በደስታ ሲጨዋወቱ

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ