የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb20 የካቲት ገጽ 2
  • ሁላችንንም የሚመለከት ቃል ኪዳን

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ሁላችንንም የሚመለከት ቃል ኪዳን
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2020
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ይሖዋ የቃል ኪዳን አምላክ ነው
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—1998
  • አምላክ ‘ከወዳጁ’ ጋር ያደረገው ቃል ኪዳን በብዙ ሚልዮን ለሚቆጠሩ ሰዎች ጠቃሚ ሆኖአል
    “የሰላሙ መስፍን“ ሲገዛ በምድር ዙሪያ የሚገኝ ዋስትና ያለው ሕይወት
  • በአዲሱ ቃል ኪዳን በኩል የሚገኙ የላቁ በረከቶች
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—1998
  • “የመንግሥት ካህናት” ትሆናላችሁ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2014
ለተጨማሪ መረጃ
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2020
mwb20 የካቲት ገጽ 2
አብርሃም በከዋክብት የተሸፈነውን ሰማይ ሲመለከት

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | ዘፍጥረት 12-14

ሁላችንንም የሚመለከት ቃል ኪዳን

12:1-3፤ 13:14-17

  • ይሖዋ ከአብርሃም ጋር ቃል ኪዳን የገባ ሲሆን ይህ ቃል ኪዳን በሰማይ ለተቋቋመው መንግሥት ሕጋዊ መሠረት ጥሏል

  • ከሁኔታዎች መረዳት እንደሚቻለው፣ ቃል ኪዳኑ ሥራ ላይ መዋል የጀመረው በ1943 ዓ.ዓ. አብርሃም ወደ ከነአን ሲጓዝ የኤፍራጥስን ወንዝ በተሻገረበት ጊዜ ነው

  • ቃል ኪዳኑ ሥራ ላይ መዋሉን የሚቀጥለው መሲሐዊው መንግሥት የአምላክን ጠላቶች አጥፍቶ ለምድር ሕዝቦች ሁሉ በረከት እስኪያመጣ ድረስ ነው

አብርሃም ጠንካራ እምነት እንዳለው በማሳየቱ ይሖዋ ባርኮታል። እኛስ ይሖዋ ቃል በገባቸው ነገሮች ላይ እምነት እንዳለን ካሳየን በአብርሃም ቃል ኪዳን አማካኝነት የትኞቹን በረከቶች እናገኛለን?

አብርሃምና ቤተሰቡ በከነአን ያለን አንድ መንደር አልፈው ሲሄዱ
    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ