የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb20 መጋቢት ገጽ 2
  • “አምላክ አብርሃምን ፈተነው”

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • “አምላክ አብርሃምን ፈተነው”
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2020
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ከሁሉ የላቀው የአምላክ ፍቅር ማረጋገጫ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2009
  • አብርሃም ልጁን መሥዋዕት እንዲያደርግ አምላክ የጠየቀው ለምንድን ነው?
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2012
  • የአብርሃም እምነት ተፈተነ
    ከመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮች ምን ትማራለህ?
  • አምላክ የአብርሃምን እምነት ፈተነው
    የመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮች መማሪያ መጽሐፌ
ለተጨማሪ መረጃ
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2020
mwb20 መጋቢት ገጽ 2

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | ዘፍጥረት 22-23

“አምላክ አብርሃምን ፈተነው”

22:1, 2, 9-12, 15-18

አብርሃም ልጁን ይስሐቅን መሥዋዕት አድርጎ ለማቅረብ ሲዘጋጅ የተሰማው ሥቃይ ይሖዋ ልጁን ኢየሱስ ክርስቶስን መሥዋዕት አድርጎ ሲያቀርበው የተሰማውን ስሜት ለመረዳት ያስችለናል። (ዮሐ 3:16) በቁጥር 2 ላይ የሚገኙት ይሖዋ የተናገራቸው ቃላት ይሖዋ ራሱ ስላለው ስሜት ምን ይጠቁሙናል?

1. አብርሃም ቢላ ይዞ ወደ ሰማይ ሲመለከትና ይስሐቅ መሠዊያው ላይ ተኝቶ 2. ኢየሱስ በመከራ እንጨት ላይ ተሰቅሎ የሚያሳዩ ሥዕሎች።

ይሖዋ ያሳየህ ፍቅር ምን እንድታደርግ ያነሳሳሃል?—1ቆሮ 6:20፤ 1ዮሐ 4:11

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ