የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb20 ሐምሌ ገጽ 4
  • ሙሴና አሮን ታላቅ ድፍረት አሳይተዋል

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ሙሴና አሮን ታላቅ ድፍረት አሳይተዋል
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2020
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • የአንባቢያን ጥያቄዎች
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2010
  • ሙሴ እና አሮን የአምላክን ቃል በድፍረት አውጀዋል
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—1996
  • ሙሴና አሮን ፈርዖንን አነጋገሩት
    የመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮች መማሪያ መጽሐፌ
  • “የማይታየው” አምላክ ይታይሃል?
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2014
ለተጨማሪ መረጃ
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2020
mwb20 ሐምሌ ገጽ 4
ሙሴና አሮን በዙፋን ላይ በተቀመጠው በፈርዖን ፊት ቆመው።

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | ዘፀአት 10–11

ሙሴና አሮን ታላቅ ድፍረት አሳይተዋል

10:3-6, 24-26, 28፤ 11:4-8

ሙሴና አሮን በዘመኑ ከነበሩት ሰዎች ሁሉ እጅግ ኃያል የሆነውን ፈርዖንን ሲያነጋግሩ ታላቅ ድፍረት አሳይተዋል። ይህን ማድረግ የቻሉት እንዴት ነው? መጽሐፍ ቅዱስ ስለ ሙሴ ሲናገር “በእምነት ግብፅን ለቆ ወጣ፤ ሆኖም ይህን ያደረገው የንጉሡን ቁጣ ፈርቶ አይደለም፤ የማይታየውን አምላክ እንደሚያየው አድርጎ በጽናት ቀጥሏልና” ይላል። (ዕብ 11:27) ሙሴና አሮን በይሖዋ ላይ ጠንካራ እምነት ነበራቸው፤ እንዲሁም በእሱ ይተማመኑ ነበር።

ሥልጣን ላለው ሰው እምነትህን በድፍረት መናገር የሚጠይቁ ሁኔታዎች የትኞቹ ናቸው?

ፎቶግራፎች፦ ድፍረት ማሳየት የምንችልባቸው ሁኔታዎች። 1. አንድ ተማሪ ሌሎች ልጆች ለሰንደቅ ዓላማ ሰላምታ ሲሰጡ በዝምታ ቆሞ። 2. አንድ ወንድም ፍርድ ቤት ፊት ቆሞ። 3. አንድ ወንድም አገልግሎት ላይ ላገኘው ሰው ፖሊስ እያየው ትራክት ሲያበረክት።
    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ